Ethiopian Biodiversity Institute - EBI

Ethiopian Biodiversity Institute - EBI Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Ethiopian Biodiversity Institute - EBI, Government Organization, Addis Ababa, Ababa.

We ensure that the country’s biodiversity and the associated community knowledge are properly conserved and sustainably utilized, and the country and its communities get fair and equitable share of the benefits arising from their utilization.

ዓርብ ግንቦት 21 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ ዘመን ጋዜጣ የታተመ
31/05/2026

ዓርብ ግንቦት 21 ቀን 2018 ዓ.ም በአዲስ ዘመን ጋዜጣ የታተመ

27/05/2026

💫 ጉልህ የሴቶች ተሳትፎ የታየበት የጥያቄና መልስ ዉድድር 💫

International Biodiversity Day was celebrated with a panel discussion.The Ethiopian Biodiversity Institute, in collabora...
27/05/2026

International Biodiversity Day was celebrated with a panel discussion.
The Ethiopian Biodiversity Institute, in collaboration with the Embassy of Armenia and the UN Economic Commission for Africa (UNECA), celebrated International Biodiversity Day on May 22, 2026, at UNECA.
The opening remarks were delivered by the moderator, Ms. Elise Nalbandian, from the Oxfam Liaison Office to the AU, and the panel discussion began.
H.E Ambassador Sahak Sargsyan, Permanent Representative of Armenia to UNECA, UNEP, and AU, discussed the challenges of climate change faced by both Armenia and Africa. He emphasized the importance of sharing practical experiences and empowering indigenous people for CoP 17, which will focus on integrating biodiversity conservation across key policy sectors such as development, finance, agriculture, energy, infrastructure, and fostering commitment and cooperation among stakeholders. Armenia will share its experiences in collaboration with other countries to celebrate CoP 17.
Dr. Karta Kaske, Director-General of the Ethiopian Biodiversity Institute, highlighted Ethiopia's rich biodiversity resources and the institute's contributions to both national and global development. He mentioned the institute's achievements over the past fifty years. Celebrating International Biodiversity Day is significant for Ethiopia, not only to raise awareness but also to mobilize biodiversity financing.
Panelists, including Cosmas Milton Obote Ochieng, Director of the Climate Change, Food Security, and Natural Resources Division at ECA, Dr. Margaret Oduk, Head of the UNEP Addis Ababa Liaison Office to AUC, UNECA, and Representative to Ethiopia, and Miss Workagegnehu, a Representative of GIZ, shared their insights. A question and answer session followed, concluding the panel discussion.

በሪፎርም አተገባበር ዙሪያ ስልጠና ተሰጠለአስተዳደር ዘርፍ ሰራተኞች በሪፎርም አተገባበር ዙሪያ ግንቦት 18 ቀን 2018 ዓ.ም በኢንስቲትዩቱ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ስልጠና ተሰጠ፡፡
26/05/2026

በሪፎርም አተገባበር ዙሪያ ስልጠና ተሰጠ
ለአስተዳደር ዘርፍ ሰራተኞች በሪፎርም አተገባበር ዙሪያ ግንቦት 18 ቀን 2018 ዓ.ም በኢንስቲትዩቱ የመሰብሰቢያ አዳራሽ ስልጠና ተሰጠ፡፡

የኢትዮጵያ ብዝሀ ህይወት ኢንስቲትዩት የዓለም አቀፍ የብዝሀ ህይወት ቀንና የ50ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ማስጀመሪያ መርሀ-ግብር በደማቅ ሁኔታ አከበረ። የኢትዮጵያ ብዝሀ ህይወት ኢንስቲትዩት ...
26/05/2026

የኢትዮጵያ ብዝሀ ህይወት ኢንስቲትዩት የዓለም አቀፍ የብዝሀ ህይወት ቀንና የ50ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ማስጀመሪያ መርሀ-ግብር በደማቅ ሁኔታ አከበረ።
የኢትዮጵያ ብዝሀ ህይወት ኢንስቲትዩት የዓለም አቀፍ የብዝሀ ህይወት ቀንና የ50ኛ ዓመት የምስረታ በዓል ማስጀመሪያ መርሀ-ግብር ግንቦት 17 ቀን 2018 ዓ.ም በኢንስቲትዩቱ ቅጥር-ግቢ በደማቅ ሁኔታ አከበረ።
በበዓሉ መክፈቻ ላይ ዶክተር ካርታ ካስኬ የኢትዮጵያ ብዝሀ ህይወት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ባደረጉት ንግግር ኢትዮጵያ በብዝሀ ህይወት ሀብቷ የበለፀገች ሀገር መሆኗን ገልጸው፤ የብዝሀ ህይወት ሀብቶችን ማንበር ከአገር በቀል ዕውቀቶች ጋር አቀናጅቶ መተግበር ይገባል ብለዋል።
"ከአካባቢያችን እንጀምር፤ ዓለማችንን እንቀይር" በሚል መሪ ቃል በዓሉ የተከበረ ሲሆን የብዝሀ ህይወት ሀብቶችን የማንበር ሥራ የሚጀምረው ከአመለካከት ለውጥ መሆኑን ዋና ዳይሬክተሩ ገልጸዋል፡፡ በተጨማሪም ብዝሀ ህይወት ለምግብ፣ ለመድኃኒት እና ለመኖርያ አስፈላጊ መሠረት መሆኑን በአጽንኦት አስታውሰዋል። የኢንስቲትዩቱ ተመራማሪዎች እና ሠራተኞች የጋራ ጥረት ለሀገር አቀፍ እና ለዓለም አቀፍ ሥራዎች ወሳኝ መሆኑን አንስተው ከዕውቀት ባሻገር ሃብትን መሰብሰብ፣ መጠበቅና መቆጠብ ይጠበቅብናል በማለት በዓሉ በይፋ መጀመሩን አብስረዋል።
ዶክተር ተስፉ ፈከንሳ በኢትዮጵያ ብዝሀ ህይወት ኢንስቲትዩት የእንስሳት ብዝሀ ህይወት ምርምር መሪ ሥራ አስፈጻሚ የብዝሀ ህይወት ቀንና የኢንስቲትዩቱን የ50 ዓመት ጉዞ የዳሰሰ ሰነድ አቅርበዋል።
በተጨማሪም የኢትዮጵያ ብዝሀ ህይወት ኢንስቲትዩት ከተመሰረተበት ጊዜ ጀምሮ ለ50 ዓመታት የሀገሪቱን የዘረመል ሀብት በማንበር እና ለዘላቂ ጥቅም በማዋል ረገድ ቁልፍ ሚና እየተጫወተ መሆኑን አውስተው የኩንሚንግ-ሞንትሪያል (Kunming-Montreal) ዓለም አቀፍ የብዝሀ ህይወት ማዕቀፍ የያዛቸውን 23 ግቦች በመተግበር፣ ተፈጥሮን የመጠበቅና የመመለስ ሂደት ላይ ትኩረት ማድረግ እንደሚገባ ገልጸዋል፡፡
አያይዘውም ኢንስቲትዩቱ እ.ኤ.አ በ1976 እንደ "እጽዋት ዘረመል ሀብት ማዕከል" ተመስርቶ፣ በአሁኑ ወቅት የዕጽዋት፣ የእንስሳት እና ደቂቅ ተህዋሲያን አካቶ በስፋት እየሰራ መሆኑ ጠቅሰው ኢንስቲትዩቱ የሚያተኩርባቸውን መሠረታዊ መርሆች አስታውሰዋል፡፡
ውይይቱን ዶክተር ካርታ ካስኬ የኢንስቲትዩቱ ዋና ደይሬክተር፤ ዶክተር አብዮት ብርሃኑ የኢንስቲትዩቱ ም/ዋና ዳይሬክተር እና ዶክተር ተስፉ ፈከንሳ በጋራ የመሩ ሲሆን ከሰራተኞች ለተነሱት ጥያቄዎች ምላሾችን ሰጥተዋል፡፡
በበዓሉ ላይ የጥያቄና መልስ ውድድር እና የግጥም ውድድሮች የተካሄዱ ሲሆን ዶክተር ካርታ ካስኬ የማጠቃለያ ሀሳቦች እና የስራ አቅጣጫ ሰጥተው የዕለቱ መርኃ ግብር ተጠናቋል።

25/05/2026

የብዝሀ ህይወት ቀን ልዩ በሆነ የግንዛቤ ማስጨበጫ መድረክ በኢንስቲትዩቱ መሰብሰቢያ አዳራሽ ተከበረ!

23/05/2026

ዓለም አቀፍ የብዝሀ ህይወት ቀን በአርሜንያ ኤምባሲ አዘጋጅነት በአፍሪካ ኢኮኖሚ ኮሚሽን(ECA) በፓናል ውይይት ተከብሯል ።

የኢትዮጵያ ብዝሀ ህይወት ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ዶ/ር ካርታ ካስኬ በዓሉን አስመልክቶ በፓናል ውይይቱ ላይ በርካታ ሀሳቦችን በመድረኩ አንስተዋል።

እድትከታተሉ ጋብዘናል🙏!

እንኳን ለዓለም አቀፍ የብዝሀ ህይወት ቀን በሰላም አደረሳችሁ!
22/05/2026

እንኳን ለዓለም አቀፍ የብዝሀ ህይወት ቀን በሰላም አደረሳችሁ!

Address

Addis Ababa
Ababa

Opening Hours

Monday 08:00 - 17:00
Tuesday 08:00 - 17:00
Wednesday 08:00 - 17:00
Thursday 08:00 - 17:00
Friday 08:00 - 17:00

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ethiopian Biodiversity Institute - EBI posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Organization

Send a message to Ethiopian Biodiversity Institute - EBI:

Share