01/01/2026
የወረዳ 04 የስራ ና ክህሎት ጽ/ቤት የአገልግሎት አሰጣጥ መማክርት ጉባኤ ስራ አስፈፃሚ
የ6 ወር የጽ/ቤቱ ራፖርት ና የመማክርት ጉባኤው ከተቋቋመበት ዕለት አንስቶ የተሰሩ ስራዎችን በጥልቀት በመገምገም ። በጠንካራ ጉን የታዩ ነገርዎች እንዲ ቀጥሉ ና በደካማ ጉን የታዩ ነገርዎች ደግሞ እንዲሻሻሉ አስተያየት በመለዋወጥ ለቀጣይ የመማክርት ጉባኤው ትኩረት የሚያደርግበትን የአገልግሉት ዘርፍ በመለየት በትኩረት እንዲሰራበት የጉባኤው ሰብሳቢ አቶ አብርሃም ሽመልስ በተደረገውየ የስራ አስፈፃሚ ስብሰባ ላይ አሳስበዋል ።