31/05/2026
በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ነገ ለሚካሄደው 7ኛው ሀገራዊ ምርጫ አስፈላጊው ዝግጅት ሙሉ በሙሉ ተጠናቋል።
በንፋስ ስልክ ላፍቶ ክፍለ ከተማ ነገ ለሚካሄደው 7ኛው ሀገራዊ ምርጫ አስፈላጊው ዝግጅት ሙሉ በሙሉ ተጠናቋል።
በክፍለ ከተማው ስር በሚገኙ የተለያዩ የምርጫ ጣቢያዎች ላይ ለምርጫው ሂደት ስኬታማነት የሚያስፈልጉ የቁሳቁስና የሎጂስቲክስ ዝግጅቶች ተጠናቀው ዝግጁ ሆነዋል።
ድምፅ መስጫ ጣቢያዎችን ምቹ የማድረግ፣ የድንኳን፣ የወንበር እንዲሁም አጠቃላይ ለምርጫው የሚያስፈልጉ ግብዓቶችን የማሟላት ስራ በተሟላ ሁኔታ ተከናውኗል።