08/06/2022
++++ሠላም++++
ቀወት ወረዳ ህብረት ስራ ጽ/ቤት
የ10 ወር የስራ አፈጻጸም የገመገመ ሲሆን :- የተከናወኑ ዋና ዋና ተግባራት
# ሠብል ግብይት 350 ኩ/ል የተገዛ ሲሆን ከዚህም ላይ 41,450 ብር ማትረፍ ተችሏል።
# ማሾ ግብይት 88 ኩ/ል የተገዛ ሲሆን የተገኘ ትርፍ 30,800 ብር
# የሸቀጥ ግብይት 4,914,830 ብር ሽያጭ በመፈጸም 523,111.84ብር ትርፍ ማግኘት ተችሏል።
የቀረበ ግብአት Nps=3530 ዩሪያ=775,
ያደረ Nps=0 ዩሪያ =4400 ጠቅላላ የቀረበ Nps=3530 ዩሪያ= 5175 ድምር=8705
# የተሰራጨ Nps=1209 ዩሪያ=4474 ድምር =5683
# በብድር የተሰራጨ Nps=17 ዩሪያ= 17 ድምር=34
** ህብረት ስራ ማጠናከር እቅድ=25 ክንውን =22
** ጠቅላላ ጉባኤ ማካሄድ ዕቅድ=25 ክንውን=17
**አዲስ አባላት ማፍራት ወ=130 ሴ=79 ድምር=209
** ካፒታል ማሳደግ 1,100,000 በብር ማሳደግ ተችሏል።
** ትርፍ ክፍፍል= 13 ተከናውኗል
** የሂሳብ አያያዝ ስርዐት ማሻሻል ዐቅድ=24 ክንውን=22
** የአዋጭነት ጥናት ማካሄድ ዕቅድ=1 ክንውን=1
** የመኖሪያ ቤትና አካ/ ልማት ህብረት ስራ ማህበር ዕቅድ =3 ክንውን=4
** የህግ ምክር አገልግሎት ወ=286 ሴ= 17 ድምር =303 መስጠት ተችሏል።
** ከውዝፍ ብድር 173,604.29 ብር ተመልሷል።
** መ/ ህ/ስ ማህበራቶች ኢንስፔክት ማድረግ ዕቅድ=33 ክንውን=33
** የገንዘብ ቁጠባ አባላት ማፍራት ወ=143 ሴ=199 ድ =342 ማድረግ ተችሏል።
** የቆጣቢ ልጆችን ቁጥር ማሳደግ ዕቅድ =9 ክንውን=8
** ብድር ማሠራጨት ዕቅድ =5,337,107 ክንውን= 100%
**የገንዘብ ቁጠባ ውዝፍ ብድር 59,000 ብር ማስመለስ ተችሏል።
** የገ/ቁ ካፒታል ማሳደግ ዕቅድ=350,452.25 ክንውን=175,830 ሲሆን
በበጀት አመቱ ኦዲት አገልግሎት ማግኘት ያለባቸው= 33 የተመረመሩ =22
1 ሁለገብ /የገ/ህብረት ስራ እቅድ =14 ክንውን = 10
2 የገ/ቁ/ህ/ስራ እቅድ= 11 ክንውን=6
3 መስኖ ህ/ሰራ እቅድ= 5 ክንውን=4
4 ድንገተኛ ኦዲት እቅድ =2 ክንውን =2 አጠቃላይ 22 ማህበር ተመርምራል።
# በኦዲት ሪፓርቱ ውጤት መሠረት
1 የተገኘ ጉድለት መጠን=144941.74
2 የተገኘ የተጣራ ትርፍ መጠን=805,685.93 ብር
3 ትርፍ ያገኙ ማህበራት ብዛት=18
4 የታየ ኪሳራ መጠን ብር =20920.99
5. የተመረመሩ ህ/ስራ ማህበራት ሀብት መጠን ብር 21,262,526.36
6. እዳ መጠን ብር = 16,262,918.28
7. ካፒታል መጠን ብር= 4,999,608.08
8. ከጉድለት የተመለሠ 60,000 ብር ቀሪው በክስ ሂደት ላይ ያለ.
9. ውዝፍ ጉድለት 618,688.75 ብር የተመለሰ =173,604.29 ብር ሌላው በፍርድ ቤት ተይዞ በክርክር ላይ ያለ ጉዳይ ሲሆን በቀጣይ በሂደት ላይ የሚመረመሩ ማህበር ልዩ ትኩረት ተሠጥቶት በዚክ በጀት አመት እንዲያልቅ የሚመለከተው አካል ልዩ ትኩረት እንዲሠጠው አሳስባለሁ።