30/03/2026
የወርቃማ ሰኞ የእውቀት ሽግግር በዛሬው ዕለትም ቀጥሎ ተካሂዷል።
ል/ክ/ከተማ ጤና ጽ/ቤት መጋቢት 21 ቀን 2018 ዓ.ም
የልደታ ክፍለ ከተማ ጤና ጽ/ቤት አመራሮች እና ሠራተኞች ዘወትር ሰኞ ማለዳ "ወርቃማው ሰኞ" የዕውቀት ሽግግር በዛሬው ዕለትም ቀጥሎ ተካሂዷል።
በዕለቱ መልዕክት ያስተላለፉት እና ግንዛቤ የሰጡት አቶ ሳሙኤል ወርቁ ስለ SBFR እንዴት በቀላሉ የጤና ስራዎችንና የሚገጥሙ የስራ ማነቆዎችን ከስር ከስር እየለየ በመፍታት የተሻለ የጤና አገልግሎት ለመስጠት የሚያግዝ ስለመሆኑ ሰፊ ግንዛቤ ተሰቷል።