22/06/2026
የሴራ ፖለቲካ ተጠቂ የሆኑት የምዕራብ ወሎ ተወላጆች!!
ራሱን ሚኒልክ እዝ በሚል የሚጠራው የምሬ ወዳጆ ስብስብ ከመሀል ሳይንት፣ ከቦረና እና ከወግድ ወረዳዎች ከትግራይ መሳራያ እና ጥይት ታመጣላችሁ በሚል ተቀስቅሰው ወደ ራያ የተላኩት ወጣቶች የሰፈሩበትን ቦታ መረጃ በማቀበል በራያ ቆቦ ወረዳ ባይበዋ ተብሎ በሚጠራው አካባቢ እንዲደመሰሱ ተደርጓል።
ከውስጥ በተሠጠ መረጃ በርካታ ወጣቶች እና የፅንፈኛው ፋኖ አባላት ህይወታቼውን እንዲያጡ ተደርጓል።
ይህ ዘገባ እስከ ተጠናቀረበት ድረስ ከወግዲ ወረዳ ከ40 በላይ ከቦረና ወረዳ ከ20 በላይ ከመሃል ሳይንት ከ15 በላይ የተገደሉ ሲሆን በርካታዎቹ የአካል ጉዳት ደርሶባቸዋል።
ይህ ሴራ በምሬ ወዳጆ፣ በፈንታሁን መኩዬ፣ በሀብታሙ ደምሴ፣ በብሩክ እና ጎሹ ታረቀኝ በሚባሉ ሴራ ጠንሳሾች በሄኖክ ኪዳኔ አስተባባሪነት ህወሃትን የሚቃወሙ ወጣቶች መርጦ ወደ ራያ እንዲሄዱ በማድረግ መልሰው መረጃ በመስጠት አስጨፍጭፈዋቸዋል።
በጀግናው መከላከያ አየር ሃይል እና ድሮን በርካታ ፋኖዎች ሆነ ብሎ በተቀነባበረ ሴራ በርካታ ፅንፈኞች ተደምስሰዋል።
የወሎ ህዝብ በወያኔ አታላይነት እና ከአብራክህ በወጡ ተላላኪዎች መከራህን አይተህ ያሳደካቸውን ልጆች እስከ መቼ እየገበርክ ትኖራለህ።