26/11/2024
"ሀገራዊ መግባባት ለህብረ ብሄራዊ አንድነት"
በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ አስተዳደር "ሀገራዊ መግባባት ለህብረ ብሄራዊ አንድነት"በሚል መሪ ቃል 19ኛው የኢትዮጵያ ብሄር ብሄረሰቦችና ህዝቦች በአል በደማቅ ሁኔታ እየተከበረ ይገኛል።
በበአሉ ላይ የተለያዩ የብሔር ብሔረሰቦችና ህዝቦች የአለባበስ ስርአት፣ ልዩ ልዩ ባህላዊ ጭፈራዎች የሚያሳዪ ትርኢቶች ቀርቧል።
ኮልፌ ወረዳ 10 ምክርቤት ህዳር 17/2017 ዓ.ም