Kolfe Prosperity Party Inspection And Ethics Commission

Kolfe Prosperity Party Inspection And Ethics Commission Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Kolfe Prosperity Party Inspection And Ethics Commission, Police station, addis ababa, Addis Ababa.

በክፍለ ከተማ እና በስሩ ባሉ ወረዳዎች የ6ወራት ተግባር አፈጻጸም ግምገማ እና የአመራር ምዘና ተከናወነ። #ጠንካራ ኢንስፔክሽን ለጠንካራ ፖርቲጥር 26 /2018 ዓ/ም የኮ/ቀ/ክፍለ ከተማ የ...
03/02/2026

በክፍለ ከተማ እና በስሩ ባሉ ወረዳዎች የ6ወራት ተግባር አፈጻጸም ግምገማ እና የአመራር ምዘና ተከናወነ።

#ጠንካራ ኢንስፔክሽን ለጠንካራ ፖርቲ

ጥር 26 /2018 ዓ/ም የኮ/ቀ/ክፍለ ከተማ የኢንስፔክሽንና ስነ-ምግባር ኮሚሽን ቅ/ጽ/ት

በኮ/ቀ/ክፍለ ከተማ የብልጽግና ኢንስፔክሽን ቅ/ጽ/ቤት የግምገማ እና ምዘናው በተግባር አፈጻጸም ሒደት የነበሩ ጥንካሬዎችና ጉድለቶች የተለዩበት የተግባር ስምሪትና ስኬታማነትን መሰረት ያደረገ ለተቋም ግንባታ እሴት የሚጨምር እንደሆነ በተሳታፊዎች ተገልጿል።

ኮሚሽኑ የተሰጠውን ተልዕኮ ከመወጣት አንጻር ከክ/ከተማ እስከ ወረዳ እንዲሁም የብልጽግና ህብረት መዋቅር ድረስ ባለው የሥራ ክንውን መንፈቅ አመቱ እመርታ የተመዘገበበት እንደሆነ የተገለፀ ሲሆን ለሥኬቶቹ መመዝገብ ምስጢሩ ከባለድርሻ አካላትና አባላት ጋር በትብብርና በቅንጂት መሰራቱ አስቻይ ሁኔታ የፈጠረ መሆኑ በመድረኩ በስፋት ተገልጿል።

በሁሉም ወረዳ የግማሽ አመት የስራ አፈፃፀም መነሻ በማድረግ ከአመራር ጀምሮ እሰከ ህብረት ድረሰ የሂስና ግለሂስ እንደተደረገ ክ/ከተማው ገልጿል ።

''ጠንካራ የኢንስፔክሽንና ስነምግባር ኮሚሽን ለጠንካራ ፓርቲ ተቋም ግንባታ ስራችን ወሳኝ ሚና አለው'' #ጠንካራ ኢንስፔክሽን ለጠንካራ ፖርቲ!!ጥር 26 /2018 ዓ/ም የኮ/ቀ/ክፍለ ከተማ ...
03/02/2026

''ጠንካራ የኢንስፔክሽንና ስነምግባር ኮሚሽን ለጠንካራ ፓርቲ ተቋም ግንባታ ስራችን ወሳኝ ሚና አለው''

#ጠንካራ ኢንስፔክሽን ለጠንካራ ፖርቲ!!

ጥር 26 /2018 ዓ/ም የኮ/ቀ/ክፍለ ከተማ የኢንስፔክሽንና ስነ-ምግባር ኮሚሽን ቅ/ጽ/ት

የኮልፌ ቀራንዮ ከተማ ክፍለ ከተማ የብልፅግና የኢንስፔክሽንና ስነ ምግባር ኮሚሽን የ2018 ግማሽ አመት ግምገማ መድረክ አካሄደ።

በ2018 ግማሽ ዓመት የነበሩ ስኬቶችን ሪፖርት መነሻ በማድረግ የተገመገመ ሲሆን ለቀጣይ አቅም እንዲሆኑ ለማድረግ እና የነበሩ ክፍተቶችን ተለይተው የጋራ ተግባቦት በመፍጠር በልዩ ትኩረት ለመስራት የሚያግዝ፣ ተደማሪ አቅም ሊፈጥር የሚችል ዉይይት ተደርጓል።

በመጨረሻ የኮሚሽን ኮሚቴ አመራሮች በአዲስ በወጣው የኮሚሽኑ የግምገማና ምዘና መመሪያ ቁጥር 3/2016 መሰረት በማድረግ ሂስ ግለሂስ እና ምዘና መድረክ አካሂደዋል።

ውስጠ ፓርቲ ስራዎችን ማጠናከር እና ጠንካራ ተቋም መገንባት አለበት !! #ጠንካራ ኢንስፔክሽን ለጠንካራ ፖርቲ!!ኮ/ቀ/ክ/ከተማ የብልጽግና ኢ/ስ/ ኮ/ቅ/ጽ/ቤት ጥር 22/2018 ዓ/ም የኮል...
30/01/2026

ውስጠ ፓርቲ ስራዎችን ማጠናከር እና ጠንካራ ተቋም መገንባት አለበት !!

#ጠንካራ ኢንስፔክሽን ለጠንካራ ፖርቲ!!

ኮ/ቀ/ክ/ከተማ የብልጽግና ኢ/ስ/ ኮ/ቅ/ጽ/ቤት ጥር 22/2018 ዓ/ም

የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ የብልጽግና ኢንስፔክሽን እና ሥነ-ምግባር ቅ/ፅ/ቤት የ 2018 ዓ/ም የግማሽ አመት በተደረገው የኢንስፔክሽንና የሱፐርቪዥን ስራ የወረዳዎች ኮሚሸን አመራሮች፣ በተገኙበት ውይይት አካሄደ።

የክ/ከተማው የኢ/ስ/ኮ/ቅ/ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ በያን ገመዱ እንዳሉት የተቋሙን የውስጠ ፓርቲ ዴሞክራሲን ማጎልበት ፣ በመተዳደሪያ ደንቡና በመመርያዎች ጠብቆ የአባላት መልሶ ማደራጀት ፣ የአባል ምልመላ ጥራትን ማረጋገጥ ፣ እንዲሁም ጠንካራ ተቋማት ከመፍጠርና አባላትን ማጠናከር አስፈላጊ ነው ብለዋል ።

የክ/ከተማው የብልፅግና ኢንስፔክሽን ቅ/ጽ/ቤት ምክትል ሃላፊ የሆኑት ወ/ሮ ሉባባ አደም ‎አያይዘውም በግማሽ አመት የተደረገው የኢንስፔክሽን እና የሱፐርቪዝን ተግባር ያለበት ወቅት በመሆኑ የኮሚሽኑ መዋቅር በማጠናከር መመሪያዎችንና አሰራሮችን በማክበርና በማሰከበር በኩል ከወትሮው ለየት ባለ አግባብ ተግቶ መስራት እንደሚገባውም አሳስበዋል።

በመጨረሻም የተቋሙ መሰራት ያለባቸው ተግባራት የጽ/ቤት ሃላፊ ለአመራሩ የቀጣይ የትኩረት አቅጣጫ ሰጥተዋል!!

ቴክኖሎጂን በመጠቀም የአመራር ምዘና ስርአታች ማዘመን አለብን!!ጥር 22/2018ዓ/ም  ኮ/ቀ/ክ/ከተማ የብ/ኢ/ስ/ኮሚሽን ቅ/ጽ/ቤትየኮ/ቀ/ክ/ከተማ የብልጽግና ኢንስፔክሽን ስነ ምግባር ኮሚሽ...
30/01/2026

ቴክኖሎጂን በመጠቀም የአመራር ምዘና ስርአታች ማዘመን አለብን!!

ጥር 22/2018ዓ/ም ኮ/ቀ/ክ/ከተማ የብ/ኢ/ስ/ኮሚሽን ቅ/ጽ/ቤት

የኮ/ቀ/ክ/ከተማ የብልጽግና ኢንስፔክሽን ስነ ምግባር ኮሚሽን ቅ/ጽ/ቤት ለ2018 ዓ/ም የግማሽ አመት ለሚደረገው የአመራር ምዘና የወረዳዎች የኮሚሽኑ አመራር በተገኙበት በዛሬው እለት የግንዛቤ ማስጨበጥ ስራ ተሰርቷል!!

በግንዛቤው ፈጠራ የክ/ከተማው የብልጽግና ፖርቲ የአይ ሲቲ ሃላፊ የሆኑት ወ/ሮ ሰላማዊት ተካልኝ እንዳሉት አሰራራች ከግዜ ወደ ግዜ በማዘመን የኮሚሽን አመራር ለሚደረገው የምዘና ውጤት በቴክኖሎጂ የታገዘ መሆን እንዳለበት እና አመራራችን በተገቢው ስራና ውጤት መነሻ ያደረገ በሚዛኑ የሚለካበት የቴክኖሎጂ አሰራር ነው ብለዋል:

በመቀጠልም ይህ ምዘና ራሱን የቻለ የአሰራር ስርአት ስላለው ለሚዋቀሩ ኮሚቴዎች የግንዛቤ የማስጨበጥ ስራ አጠናክረን እንቀጥላለን ብለዋል።

 !!በብልፅግና ፓርቲ የአዲስ አበባ ቅ/ፅ/ቤት  ኢንስፔክሽንና ስነ ምግባር ኮሚሽን የተዋቀረ ቡድን በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት  በመገኘት 2018 ዓ.ም  የ6 ወራ...
14/01/2026

!!

በብልፅግና ፓርቲ የአዲስ አበባ ቅ/ፅ/ቤት ኢንስፔክሽንና ስነ ምግባር ኮሚሽን የተዋቀረ ቡድን በኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት በመገኘት 2018 ዓ.ም የ6 ወራት እቅድ አፈፃፀም የኢንስፔክሽን ምልከታ ጀመረ።

በአቶ ተፈራ ማሞ የተመራ የሱፐርቪዥን ቡድኑ ባለፉት 6 ወራት በክፍለ ከተማው ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት በእቅድ መሰረት የተከናወኑ ተግባራትን እና የተገኘ ውጤቶችን በሰነድና በአካል
የሚታይ መሆኑ ተገልፆዋል።

ጠንካራ ተቋም ለመፍጠር የኢንስፔክሽን ተግባራት ከፍተኛ ሚና ያለው ሲሆን በማንኛውም ተግባር ጠንካራ ፓርቲ ሲኖር ጠንካራ አባል፣የጠራ ተግባር አፈጻጸምና ጠንካራ ግንዛቤ በመያዝ ፓርቲን በማጠናከር እና በመገንባት የጎላ ድርሻ እንደሚኖረው ተገልፅዋል::

የተዋቀረው የኢንስፔክሽን ቡድን በክፍለ ከተማ ብልጽግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ደረጃ እና በተመረጡ ወረዳዎች ኢንስፔክሽን እንደሚደረግ ተገልጿል።

በስድስት ወሩ የተከናወኑ ተግባራት በውጤት የታጀቡ መሆናቸውን ተገለጸ !!ኮ/ቀ/ክ/ከተማ የብልጽግና ኢ/ስ/ ኮ/ቅ/ጽ/ቤት ታህሳስ 05/2018 ዓ/ም የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ቅ/ፅ/ቤት ኢ...
13/01/2026

በስድስት ወሩ የተከናወኑ ተግባራት በውጤት የታጀቡ መሆናቸውን ተገለጸ !!

ኮ/ቀ/ክ/ከተማ የብልጽግና ኢ/ስ/ ኮ/ቅ/ጽ/ቤት ታህሳስ 05/2018 ዓ/ም

የኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ቅ/ፅ/ቤት ኢንስፔክሽን እና ሥነ-ምግባር የስድስት ወር የስራ አፈፃፀም የወረዳዎች ኮሚሸን አመራሮች፣ በተገኙበት ግምገማ አካሄደ።

የክ/ከተማው የኢ/ስ/ኮ/ቅ/ጽ/ቤት ሃላፊ አቶ በያን ገመዱ እንዳሉት የተቋሙን የውስጠ ፓርቲ ዴሞክራሲን ማጎልበት ፣ በመተዳደሪያ ደንቡና በመመርያዎች ጠብቆ የአባላት መልሶ ማደራጀት ፣ የአባል ምልመላ ጥራትን ማረጋገጥ ፣ እንዲሁም ጠንካራ ተቋማት ከመፍጠርና አባላትን ማጠናከር አስፈላጊ ነው ብለዋል ።

‎አያይዘውም የያዝነው በጀት አመት ድርብ ተልእኮ ያለበት ወቅት በመሆኑ የኮሚሽኑ መዋቅር መመሪያዎችንና አሰራሮችን በማክበርና በማሰከበር በኩል ከወትሮው ለየት ባለ አግባብ ተግቶ መስራት እንደሚገባውም አሳስበዋል።

በመጨረሻም የተቋሙ ምክትል ሃላፊ ወ/ሮ ሉባባ አደም እንዳሉት ተቋሙ በምን ደረጃ ላይ ይገኛል የሚለውን ዋና ዋና ተግባራት ፖርቲን ከማጠናከር ትኩረት የሚሰጠው ነው ብለዋል::

በቀጣይ ስድስት ወራት በተቋሙ የሚከናወኑ ተግባራት የትኩረት አቅጣጫ ሰጥተዋል!!

 !!  የአዲስ አበባ ከተማ የብልፅግና  ኢንስፔክሽንና ስነ-ምግባር ኮሚሽን ቅ/ፅ/ቤት በኮ/ቀ/ክ/ከተማ   ኢንስፔክሽን እና  ስነ ምግባር ኮሚሽን ቅ/ጽ/ቤት  በመገኘት  በ6 ወራት ውስጥ የ...
04/01/2026

!!
የአዲስ አበባ ከተማ የብልፅግና ኢንስፔክሽንና ስነ-ምግባር ኮሚሽን ቅ/ፅ/ቤት በኮ/ቀ/ክ/ከተማ ኢንስፔክሽን እና ስነ ምግባር ኮሚሽን ቅ/ጽ/ቤት በመገኘት በ6 ወራት ውስጥ የተከናወኑ ተግባራትን ሱፐርቪዥን አካሄደ::

ታህሳስ 25/2018 ዓ/ም የኮ/ቀ/ክ/ከተማ የኢ/ስ/ኮ ቅ/ቤት

የሱፐርቪዥን ቡድኑ በአዲስ አበባ ከተማ የኢንስፔክሽንና ስነ-ምግባር ኮሚሽን ቅርንጫፍ ጽ/ቤት ሀላፊ ወ/ሮ መሪማ ደሊል የተመራ ቡድን ኮሚሽኑ ባለፉት6 ወራት በቅ/ፅ/ቤቱ የተሰሩ ስራዎችን የሰነድ ምልከታ አድርጓል።

ወ/ሮ መሪማ ደሊል በአዲስ አበበሰ የኢኒስፔክሽንና የስነ ምግባር ኮሚሽን ቢሮ ሀላፊ እንደገለፁት ጠንካራ ተቋም ለመፍጠር የኢንስፔክሽን ተግባራት ከፍተኛ ሚና ያለው ሲሆን በማንኛውም ተግባር ጠንካራ ፓርቲ ሲኖር ጠንካራ አባል፣የጠራ የተግባር አፈጻጸምና ጠንካራ ግንዛቤ በመያዝ ፖርቲን በማጠናከር እና ለመገንባት የጎላ ድርሻ እንደሚኖረው በምልከታው ወቅት ተገልፅዋል::

በመጨረሻም በኮ/ቀ/ክ/ከተማ ወረዳ 10 የኢንስፔክሽንና ስነ ምግባር ቅ/ጽ/ቤት በመገኘት በ6 ወራት የተከናወኑ ተግባራት ላይ የሰነድ ምልከታ አድርጉዋል ።

 #ጠንካራ ኢንስፔክሽን ለጠንካራ ፓርቲ!!**********************በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ የተዋቀረ የኢንስፔክሽንና ስነ-ምግባር ኮሚሽን ቡድን በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ...
03/01/2026

#ጠንካራ ኢንስፔክሽን ለጠንካራ ፓርቲ!!
**********************
በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ የተዋቀረ የኢንስፔክሽንና ስነ-ምግባር ኮሚሽን ቡድን በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 1 ኢንስፔክሽንና ስነምግባር ኮሚሽን ቅ/ጽ/ቤት በመገኘት ሱፐርቪዥን አካሄደ።

ታህሳስ 24/2018 ዓ/ም የኮ/ቀ/ክ/ከተማ የኢ/ስ/ኮ ቅ/ቤት

ቡድኑ በኮልፌ ቀራንዮ ክፍለ ከተማ ወረዳ 04 እና 08 ኢንስፔክሽንና ስነ-ምግባር ኮሚሽን ቅ/ጽ/ቤት በግማሽ አመቱ የተሰሩ ስራዎችን ሱፐርቪዥን ያካሄዱ : ሲሆን ሱፐርቪዥኑ ለተቋም ግንባታ እሴት የሚጨምር ጥንካሬዎችን በማስፋትና ጉድለቶችን በማረም ጠንካራ ተቋም ለመፍጠርና ስኬታማነትን ለማጠናከር ያለመ መሆኑ የተገለጸ ሲሆን

ኮሚሽኑ ባለፉት ስድስት ወራት በቅ/ፅ/ቤቱ የተሰሩ ስራዎችን የሰነድ ምልከታ አድርጓል።

ወ/ሮ ሉባባ አደም በኮ/ቀ/ክ/ከተማ የኢኒስፔክሽንና የስነ ምግባር ኮሚሽን ፅ/ቤት ምክትል ሀላፊ እንደገለፁት ጠንካራ ተቋም ለመፍጠር የኢንስፔክሽን ተግባራት ከፍተኛ ሚና ያለው ሲሆን በማንኛውም ተግባር ጠንካራ ፓርቲ ሲኖር ጠንካራ አባል፣የጠራ የተግባር አፈጻጸምና ጠንካራ ግንዛቤ በመያዝ ፖርቲን በማጠናከር እና ለመገንባት የጎላ ድርሻ እንደሚኖረው በምልከታው ወቅት ተገልፅዋል::

 #ጠንካራ ኢንስፔክሽን ለጠንካራ ፖርቲ !!የክፍለ ከተማው  የኢንስፔክሽንና ስነ-ምግባር ኮሚሽን ጽ/ት ቤት  የስድስት ወር የኮንፈረንስ   አፊጻጸም እና የተቋሙ መደበኛ ተግባራት ላይ ውይይት...
02/01/2026

#ጠንካራ ኢንስፔክሽን ለጠንካራ ፖርቲ !!
የክፍለ ከተማው የኢንስፔክሽንና ስነ-ምግባር ኮሚሽን ጽ/ት ቤት የስድስት ወር የኮንፈረንስ አፊጻጸም እና የተቋሙ መደበኛ ተግባራት ላይ ውይይት አካሄደ!!

ታህሳስ 24 /2018 ዓ/ም የኮ/ቀ/ክፍለ ከተማ የኢንስፔክሽንና ስነ-ምግባር ኮሚሽን ቅ/ጽ/ት

የክፍለ ከተማው የኢንስፔክሽንና ስነ-ምግባር ኮሚሽን ጽ/ት ቤት የስድስት ወር የኮንፈረንስ አፊጻጸም እና የተቋሙ መደበኛ ተግባራት በወረዳ የሚገኙ የተቋሙ ሃላፊዎች በተገኙበት በዛሬው እለት ውይይት ተደርጓል::

የኮንፈረንስ ሪፖርት ከቅድመ ዝግጅት እሰከ ማጠቃለያ በጥንካሬና በድክመት የተገለጸ ሲሆን የታዪ ጠንካራ አፈጻጸም ማስቀጠል ያስፈልጋል የክፍለከተማው የኢንስፔክሽንና ስነ-ምግባር ኮሚሽን ቅ/ጽ/ት አቶ በያን ገመዱ ብለዋል።
የጽ/ት ቤት ሃላፊው አክለው እንደገለጹት ኮንፈረንስ የአባላት ትልቅ ጉባኤ በመሆኑ እንደ ኮሚሽን ተቋም ሃላፊነታች መወጣት አለብን ብለዋል።

በተጨማሪም የክ/ከተማው የብልጽግና ኢን/ስ/ኮሚሽን ቅ/ጽ/ቤት ምክትል ሀላፊ ወ/ሮ ሉባባ አደም በበኩላቸው በቀረበው ሪፖርት የሚቀሩን ተግባራት እንዳሉ ተገንዝበን እሰከ አሁን የተሰሩ ስራዎችን በጥንካሬ ገልጸዋል::

የተቋም ግንባታ ዋነኛው የስራችን ቁልፍ መሆኑን እና ጠንክረን የምንወጣበት መሆን እንዳለበት ገልጸዋል ::

በመጨረሻም የስድስት ወር የስራ አፈጻጸም በተመረጡ ወረዳዎች የኢንስፔክሽንና የሱፐርቪዝን ለማድረግ በቼክ ሊስቱ መሰረት የጋራ ውይይት ተደርጓል ።

Address

Addis Ababa
Addis Ababa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Kolfe Prosperity Party Inspection And Ethics Commission posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share

Category