05/09/2026
በበዓል መዳረሻ የቅዳሜ እና እሁድ ገበያ የተለያዩ የግብርናና የፍጆታ ምርቶች እየቀረቡ ይገኛል::
# # # # # # # # # # # # # # # # # # # # # # # # # # # # # #
ነሃሴ 30/20118 ዓ.ም (ወረዳ 9 ኮሙኒኬሽን )
በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ወረዳ 9 አስተዳደር የዋጋ ንረትን ለመከላከልና ነዋሪው የግብርና የምግብ ፍጆታዎችን በተመጣጣኝ ዋጋ እንዲሸምቱ ቃሊንጦ መስቀለኛ በተከፈተው የቅዳሜ እና የእሁድ ገበያ ባዛር ተጠናክሮ ቀጥሏል።
ውድ የወረዳችን ነዋሪዎች በሙሉ የሰንበት ገበያ በቅዳሜ እና እሁድ ተጠናክሮ ቀጥሏል ፡፡ የተለያዩ ምርቶች በገበያው ላይ የተካተቱ ሲሆን በተመጣጣኝ ዋጋ በመሸመት የኑሮ ውድነቱንና የዋጋ ንረቱን ለማርገብ በሚያደርገው ጥረት ውስጥ የበኩሉን አስተዋኦ በማበርከት የቅናሹ ተጠቃሚ ይሁኑ ሲሉ የወረዳው ንግድ እና ህብረት ስራ ጽ/ ቤቶች በጋራ ጥራቸውን ያስተላልፋሉ ፡፡