31/01/2026
በዛሬው ዕለት በሸበሌ የተመረቀው ፕሮጀክት ይበል የሚያሰኝ ነው ። መሰል ተግባራቶች የውብ ተፈጥሮ ባለቤት በሆነችው በሲዳማ ክልል ለምን ለመስራት አልታሰበም የሚል ቅሬታ ከህዝብ ዘንድ ለጠቅላይ ሚኒስቴሩ እየቀረቤ ነው። አሁንም ትውልድ ይጠይቃል። በተደራጀ እና በተቀናጀ መልኩ ጠቅላይ ሚኒስቴሩን ለመጠየቅ ህዝቡ ሰፊ ንቅናቄ እያደረገ ነው።
ሁለም ከእውት ጎን እንቆማለን
Addis Ababa
ET00000
Be the first to know and let us send you an email when Affini Media posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.