Akaki Woreda 7 Adminstrations Peace & Security Office

Akaki Woreda 7 Adminstrations Peace & Security Office ሰላም ለኢትዮጵያ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተለያዩ ሹመቶችን ሰጡጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከመጋቢት 2 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ለአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አመራሮች ሹመት ሰጥ...
11/03/2026

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተለያዩ ሹመቶችን ሰጡ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከመጋቢት 2 ቀን 2018 ዓ.ም ጀምሮ ለአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን አመራሮች ሹመት ሰጥተዋል።

በዚሁ መሠረት፦

1. ሌ/ጄኔራል አስራት ደኔሮ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ኮሚሽነር
2. ረዳት ኮሚሽነር ቶፊቅ መደድ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር
3. አቶ ኤርዚቅ ኢሳ የአዲስ አበባ ፖሊስ ኮሚሽን ምክትል ኮሚሽነር ሆነው ተሹመዋል

በአቃ/ቃ/ክ/ከተማ ወረዳ 7 ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ጽ/ቤት ከቃሊቲ ፖሊስ ጋር በመቀናጀት የአንድ መዓከል ስምሪት መስጠት ተችሏል።ሰላም ለሁሉም ሁሉም ለሰላም !
27/02/2026

በአቃ/ቃ/ክ/ከተማ ወረዳ 7 ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ጽ/ቤት ከቃሊቲ ፖሊስ ጋር በመቀናጀት የአንድ መዓከል ስምሪት መስጠት ተችሏል።

ሰላም ለሁሉም ሁሉም ለሰላም !

አልቆ መፈፀም ከህዝብ የተሰጠን አደራ ነው! ውጤትን ማስጠበቅ እና ማስቀጠል ጀግንነት ነው! የወረዳ 7 ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ጽ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት የ6 ወር ዕቅድ አፈፃፀም ምዘና ...
25/02/2026

አልቆ መፈፀም ከህዝብ የተሰጠን አደራ ነው!

ውጤትን ማስጠበቅ እና ማስቀጠል ጀግንነት ነው! የወረዳ 7 ሰላምና ፀጥታ አስተዳደር ጽ/ቤት በ2018 በጀት ዓመት የ6 ወር ዕቅድ አፈፃፀም ምዘና ከ12ቱ ወረዳ ተወዳድሮ 1ኛ ደረጃ መውጣት ችሏል።

የመከላከያ ሠራዊት የልዩ ዘመቻዎች እዝ 65ኛ ዓመት የምስረታ በዓል65th anniversary of the establishment of the Defense Force Special Operations ...
22/02/2026

የመከላከያ ሠራዊት የልዩ ዘመቻዎች እዝ 65ኛ ዓመት የምስረታ በዓል

65th anniversary of the establishment of the Defense Force Special Operations Command

በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ወረዳ 7 አስተዳደር የአንድ መዓከል ስምሪት በቅንጅት ለሰላም ሰራዊት አምባሳደሮች ተሰጠ።ሰላም የጋራ ሀብት ነው፣ በጋራ ይለማል፣ በጋራ ይጠበቃል!
19/02/2026

በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ወረዳ 7 አስተዳደር የአንድ መዓከል ስምሪት በቅንጅት ለሰላም ሰራዊት አምባሳደሮች ተሰጠ።

ሰላም የጋራ ሀብት ነው፣ በጋራ ይለማል፣ በጋራ ይጠበቃል!

የተቀናጀ የሰላም ሰራዊት የአንድ ማዕከል ስምሪት ተሰጠ።‎‎ የካቲት 2/2018 ዓ.ም የወረዳ 7 ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት ‎‎በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ወረዳ 7 አስተዳደር የተቀናጀ የአንድ ማዕከል የ...
09/02/2026

የተቀናጀ የሰላም ሰራዊት የአንድ ማዕከል ስምሪት ተሰጠ።

‎ የካቲት 2/2018 ዓ.ም
የወረዳ 7 ኮሙኒኬሽን ጽ/ቤት

‎በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ወረዳ 7 አስተዳደር የተቀናጀ የአንድ ማዕከል የሰላም ሰራዊት ስምሪት ተሰጥቷል።

‎በስምሪቱ የወረዳ 7 የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ኃላፊ ወ/ሮ አያንቱ ሰጉ፣ የወረዳ 7 ም/ስራ አስፈጻሚ እና የስራና ክህሎት ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ዝምይበሉ ወልዴ፣ የወረዳ 7 ሰላምና ፀጥታ ጽ/ቤት ኃላፊ የሆኑት አቶ ታደለ በየነ፣ ሌሎች የወረዳ እና የስራ ኃላፊዎች ተገኝተዋል።

‎የወረዳ 7 የዴሞክራሲ ስርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ጽ/ቤት ኃላፊ ወ/ሮ አያንቱ ሰጉ ለሰላም ሰራዊቱ እና ለፀጥታ አካላት ባስተላለፉት መልዕክት ስምሪቱን ለየት የሚያደርገዉ ወረዳው በራሱ አቅም ያስገነባውን ግዙፍ ፕሮጀክት በማስመልከት በዝግጅት ላይ በምንገኝበት ወቅት መሆኑን በማንሳት ባለፉት የአደባባይ በዓላት ያገኘነውን የጸጥታ ስራ ልምድ በመጠቀም ለምርቃቱ የሚመጡ እንግዶችን በሰላም ተቀብሎ ለመሸኘት አከባቢያችንን በንቃት በተቀናጀ መልኩ መጠበቅ ይገባል ብለዋል።

‎የወረዳው ሰላምና ጸጥታ አስተዳደር ጽ/ቤት ኃላፊ ታደለ በየነ በበኩላቸው የሰላም ሰራዊት ከሌሎች የጸጥታ አካላት ጋር በመቀናጀት እና መረጃ በመለዋወጥ የተቀናጀ የጸጥታ ስራ ሊሰራ እንደሚገባ በማስገንዘብ ስምሪት ሰጥተዋል።

ለተጨማሪ መረጃዎችና ዜናዎች ገጾቻችንን ቤተሰብ ይሁኑ።
👇👇👇👇👇👇👇 👇??👇👇👇👇👇

https://linktr.ee/Akkworeda7communication_office

ዛሬ በቀን 27/05/2018 ዓ.ምበአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ወረዳ 7 አስተዳደር የአንድ መዓከል ስምሪት በቅንጅት ለሰላም ሰራዊት አምባሳደሮች ተሰጠ።ሰላም የጋራ ሀብት ነው፣ በጋራ ይለማል፣ በጋ...
04/02/2026

ዛሬ በቀን 27/05/2018 ዓ.ም

በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ወረዳ 7 አስተዳደር የአንድ መዓከል ስምሪት በቅንጅት ለሰላም ሰራዊት አምባሳደሮች ተሰጠ።

ሰላም የጋራ ሀብት ነው፣ በጋራ ይለማል፣ በጋራ ይጠበቃል!

 #አቃቂ ቃሊቲ ወረዳ 7 ፅዱ፣ አረንጓዴ እና ውብ፤ ለነዋሪዎቿ ምቹ እና ዘመናዊ ከተማ ለማድረግ የተከናወኑ አበረታች ውጤቶችን ማየት ተችሏል።
27/01/2026

#አቃቂ ቃሊቲ ወረዳ 7 ፅዱ፣ አረንጓዴ እና ውብ፤ ለነዋሪዎቿ ምቹ እና ዘመናዊ ከተማ ለማድረግ የተከናወኑ አበረታች ውጤቶችን ማየት ተችሏል።

በአዲስ አበባ_ ፖሊስ ታሪክ -አዲስ ምዕራፍ_የተበሰረበት ዕለት!!
29/12/2025

በአዲስ አበባ_ ፖሊስ ታሪክ -አዲስ ምዕራፍ_የተበሰረበት ዕለት!!


  -    ከተማ :
29/12/2025

- ከተማ :







Address

Addis Abeba
Addis Ababa

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Akaki Woreda 7 Adminstrations Peace & Security Office posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share