19/03/2025
በዛሬው ዕለት እሳትና አደጋ ስጋት ስራ አመራር ኮሚሽን የጉለሌ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በጉለሌ ክ/ከተማ አስተዳደር ከ10ሩ ወረዳ ለተወጣጡ ነባር በጎ ፈቃደኞች ስልጠና ሰጥተናል በዚህ አጋጣሚ ወቅቱን ያልጠበቀ የበጋ ዝናብ ስለገጠመን የጎርፍ አደጋ እንዳይገጥመን በቅድሚያ ህብረተሰቡ ጥንቃቄ እንድያደርግ
1ኛ፡የመንገድ ከሪብ ስቶን እንድፀዳ
2ኛ፡የመንገድ አከፋይ ወሃ መሄጃ እንድፀዳ
3ኛ፡ወሃ መሄጃ ቱቦዎች በቆሻሻ እንዳይደፈን
4ኛ፡ክፍት ዲቺ ወሃ መሄጃ በቆሻሻ እንዳይደፈን
5ኛ፡ በወንዝ ዳርቻ ያለው ማህበረሰብ በከባድ ዝናብ ጊዜ ጥንቃቄ እንድያደርግ እንድያግዙ መግባባት ተፈጥሮዋል፡፡