01/09/2026
ከመስጅድ ግቢ የአራት ሰዎችን ጫማና ልብሶችን ሰብስበው ይዛ ልወጣ የነበረ ተጠርጣሪ መየዙ ተገለፀ።
ነሐሴ 26/2018 ዓም ሀላባ ዞን ፖሊስ መምሪያ
በሀላባ ዞን አቶቲ ወረዳ በጉባ ከተማ ከመስጅድ ግቢ አቶ ጀማል ኡመር የተባለው ግለሰብ ሰዎች 7:00 ሰለት መቆማቸውን አረጋግጦ የአራት ሰዎችን ጫማና ልብስ ይዞ ልወጣ ስል እጅ ከፍንጅ መያዙ የአቶቲ ኡሎ ወረዳ ፖሊስ ገለፀ።
ተጠርጣሪ ግለሰብ የቁፌ ቀበሌ አራዶ ንዓስ ነዋሪ ስሆን በተያዘበት እጅ ከፍንጅ ስርቆት ወንጀል በአቶቲ ኡሎ ወረዳ ፖሊስ በጊዜያዊ ማቆያ በምርመራ ለይ እንደሚገኘው ተገልጿል።
ስለዚህ መሠል ወንጀሎች እንዳይፈፀሙ ወደ መስጅድ ስገቡ የያዛችሁትን ንብረት በጥንቃቄ እንድትይዙ እናሣስባለን።
ወንጀልን በጋራ እንከላከል !!