በሀላባ ዞን አቶቲ ኡሎ ወረዳ ግብርና ጽ/ቤት

በሀላባ ዞን አቶቲ ኡሎ ወረዳ ግብርና ጽ/ቤት ይህ የአቶቲ ኡሎ ወረዳ ግብርና ጽ/ቤት ትክክለኛ የፌስቡክ ገጽ ነው።

👇
https://www.facebook.com/profile.php?id=100063768986102

በሀላባ ዞን አቶቲ ኡሎ ወረዳ አምስተኛ ቀኑን የያዘው የአበሰንጋ( Antrax ) ክትበት በተለየዩ ቀበሌዎች  ተጠናክሮ ቀጥሏል ።የአቶቲ ኡሎ ወረዳ ግብርና ጽ/ቤት ይፋዊ የፌስቡክ ገጽ!!
22/08/2026

በሀላባ ዞን አቶቲ ኡሎ ወረዳ አምስተኛ ቀኑን የያዘው የአበሰንጋ( Antrax ) ክትበት በተለየዩ ቀበሌዎች ተጠናክሮ ቀጥሏል ።

የአቶቲ ኡሎ ወረዳ ግብርና ጽ/ቤት ይፋዊ የፌስቡክ ገጽ!!

በማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሀላባ ዞን አቶቲ ኡሎ ወረዳ በግብርና ዘርፍ የክረምት በጎ ተግባርን በቤተሰብ አደረጃጀት ለማሳካት ወጣቶች የድንች ኩትኳቶ ሲያከናወኑ በፎቶ!!
22/08/2026

በማእከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሀላባ ዞን አቶቲ ኡሎ ወረዳ በግብርና ዘርፍ የክረምት በጎ ተግባርን በቤተሰብ አደረጃጀት ለማሳካት ወጣቶች የድንች ኩትኳቶ ሲያከናወኑ በፎቶ!!

22/08/2026
በሀላባ ዞን በአቶቲ ኡሎ ወረዳ በሴቶች አደረጃጀት "በጎነት ለእህትማማችነት ለሴቶች ተሳትፎና ተጠቃሚነት"በሚል መርህ ቃል የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ጭቃ የመለጠፍ ስራ ተጠናክሮ እንደቀጠ...
22/08/2026

በሀላባ ዞን በአቶቲ ኡሎ ወረዳ በሴቶች አደረጃጀት "በጎነት ለእህትማማችነት ለሴቶች ተሳትፎና ተጠቃሚነት"በሚል መርህ ቃል የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ጭቃ የመለጠፍ ስራ ተጠናክሮ እንደቀጠለ ነው
************
(ነሃሴ፣16/2018 ዓ.ም)ጉባ አቶቲ ኡሎ ወረዳ ግብርና ጽ/ቤት
በሀላባ ዞን በአቶቲ ኡሎ ወረዳ በሴቶች አደረጃጀት "በጎነት ለእህትማማችነት ለሴቶች ተሳትፎና ተጠቃሚነት"በሚል መርህ ቃል የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ጭቃ የመለጠፍ ስራ ተጠናክሮ እንደቀጠለ ይገኛል።

በዛሬው ዕለትም በአቶቲ ኡሎ ወረዳ በሮ/ጤፎ ቀበሌ የአንድ አቅመ ደካማ የተገነባ ቤት በሴቶች አደረጃጀት በነቃ ተሳትፎ ጭቃ የመለጠፍ ስራ ተሰርቷል።

የአቶቲ ኡሎ ወረዳ ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ሚዲያና ኮሚኒኬሽን ዘርፍ ዘግቧል !!

በሀላባ ዞን አቶቲ ኡሎ ወረዳ የምቦ ቀበሌ የበልግ አዝመራ በከፊል አሁናዊ ገጽታ!!‎ ነሐሴ 15/2018 ዓ.ም ‎በወረዳ የምቦ ቀበሌ በ2018/19 የምርት ዘመን በክላስተር የተዘራ በቆሎ  ሰ...
21/08/2026

በሀላባ ዞን አቶቲ ኡሎ ወረዳ የምቦ ቀበሌ የበልግ አዝመራ በከፊል አሁናዊ ገጽታ!!
‎ ነሐሴ 15/2018 ዓ.ም
‎በወረዳ የምቦ ቀበሌ በ2018/19 የምርት ዘመን በክላስተር የተዘራ በቆሎ ሰብሎች በአሁኑ ወቅት እጅግ በጥሩ እና በተስፋ ሰጪ የእድገት ደረጃ ላይ ይገኛሉ።

‎ #አስቸኳይ የጥንቃቄ ጥሪ እና የወቅታዊ አየር ንብረት አደጋ ስጋት መልዕክት‎‎በሰሞኑ በወረዳችን በጉባ ከተማና  አቅረብያ ያሉ  ቀበሌዎች ከበድ ያለ በረዶና ንፋስ የተቀላቀለበት ዝናብ ጣል...
21/08/2026

‎ #አስቸኳይ የጥንቃቄ ጥሪ እና የወቅታዊ አየር ንብረት አደጋ ስጋት መልዕክት

‎በሰሞኑ በወረዳችን በጉባ ከተማና አቅረብያ ያሉ ቀበሌዎች ከበድ ያለ በረዶና ንፋስ የተቀላቀለበት ዝናብ ጣልቷል። በዚህም ምክንያት በሰብሎች፣ ትልልቅ ዛፎች በመጣልና ከቤቶች ላይ በተነሱ ቆርቆሮዎች፣ እንዲሁም አቅም ባነሱ (ደካማ) መኖሪያ ቤቶች ላይ መካከለኛና ከፍተኛ ጉዳት ደርሷል።

‎በአሁኑ ወቅት አካባቢያችን በኢልኒኞ ክስተት ምክንያት የአየር ንብረት መዛባት ከታየባቸው አካባቢዎች አንዱ በመሆኑ፣ የዝናብ ስርጭቱ ወጥ ያልሆነ እና ሲዘንብም በአጭር ጊዜ ውስጥ ከፍተኛ መጠን ያለው ዝናብ ከኃይለኛ ንፋስ ጋር ሊጥል የሚችልበት እድል በጣም ከፍተኛ ነው።

‎ስለሆነም ተመሳሳይና ከዚህ የከፉ አደጋዎችና ጉዳቶች እንዳይከሰቱ አስቀድሞ ጥንቃቄ ማድረግና የመከላከያ ስራዎችን መስራት ወሳኝ በመሆኑ ህብረተሰቡ የሚከተሉትን ጥንቃቄዎች በአስቸኳይ እንዲተገብር እንጠይቃለን፦

‎የመኖሪያ ቤቶች እና የአካባቢ ጥንቃቄ፦
‎የመኖሪያ ቤቶች አቅራቢያ የሚገኙ፣ በንፋስ በቤት ላይ ተሰብረው የመውደቅ እድል ያላቸውን አሮጌና ግዙፍ ዛፎች እንዲሁም የዛፍ ቅርንጫፎችን አስቀድሞ በመቁረጥና በማንሳት አካባቢውን ነፃ ማድረግ፤

‎የደከሙና አቅም ያነሱ ቤቶችን አስቀድሞ ማጠናከር፣ ጥንካሬ የሌላቸውን የቆርቆሮ ሚስማሮችና ማሰሪያዎች እንደገና ማጥበቅ፤

‎በቤትና በሰብል ማሳዎች አካባቢ የሚገኙ የጎርፍ ማውረጃ ቦዮችን አስቀድሞ ጠረጋ በማድረግና በመቆፈር የውሃውን መስመር ክፍት ማድረግ፤

‎ #በዝናብ ወቅት የሚደረጉ ጥንቃቄዎች፣ ኃይለኛ ዝናብና ንፋስ በሚጥልበት ወቅት ህጻናት፣ አረጋውያን እና የቤት እንስሳት በውጭ ላይ እንዳይቆዩ እና ከአደጋ ውጭ በሆነ አስተማማኝ ቦታ እንዲጠለሉ ማድረግ፤

‎በተራሮች ግርጌ፣ በሸለቆዎች እና በጎርፍ መውረጃ መስመሮች አጠገብ የሚኖሩ ነዋሪዎች የጎርፍ መሙላት አደጋ እንዳይደርስባቸው ከፍተኛ ጥንቃቄ እንዲያደርጉ፤

‎የኤሌክትሪክና ሌሎች የመሰረተ ልማት ጥንቃቄዎች፣
‎በንፋስና በዛፎች መውደቅ ምክንያት የተበጠሱ የኤሌክትሪክ ሽቦዎች ካሉ በፍጹም አለመነካካት እና ወዲያውኑ ለሚመለከተው አካል ማሳወቅ፤

‎በመንገድ ላይ የወደቁ ዛፎችና ፍርስራሾችን በማህበረሰብ ዘመቻ በአስቸኳይ በማንሳት የትራንስፖርት እንቅስቃሴን ማቃለል።

‎ቅድመ ጥንቃቄ ከአደጋ እና ከጉዳት ይታደጋል!

‎ማህበረሰባችን በተቀናጀ መልኩ አካባቢውን በመጠበቅና አንዳች የአደጋ ስጋት ሲያጋጥም በአቅራቢያው ለሚገኙ የአደጋ ስጋት ስራ አመራርና የግብርና ባለሙያዎች/ የሚመለከተቻ አከላት ጥቆማ በመስጠት አደጋውን አስቀድመን እንከላከል !!

በሀላባ ዞን የአቶቲ ኡሎ ወረዳ ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት አደረጃጀት ዘርፍ የ2019 በጀት ዓመት ፈፃሚመዘጋጃ መድረክ ላይ ከዘርፉ ንዑሳን ኮሚቴዎች ጋር የግብ ስምምነት ተፈራረመ።*******...
21/08/2026

በሀላባ ዞን የአቶቲ ኡሎ ወረዳ ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት አደረጃጀት ዘርፍ የ2019 በጀት ዓመት ፈፃሚመዘጋጃ መድረክ ላይ ከዘርፉ ንዑሳን ኮሚቴዎች ጋር የግብ ስምምነት ተፈራረመ።
***********
(ነሃሴ፣15/2018 ዓ.ም)ጉባ አቶቲ ኡሎ ወረዳ ግብርና ጽ/ቤት
በሀላባ ዞን የአቶቲ ኡሎ ወረዳ ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት አደረጃጀት ዘርፍ፣ የ2019 በጀት ዓመት ዕቅዶችን ውጤታማ በሆነ መንገድ ለመተግበር የሚያስችል የግብ ስምምነት ፈጽሟል። ስምምነቱ የተፈረመው ከሁሉም ማህበራዊ መሰረት አደረጃጀት ዘርፍ ንዑሳን ኮሚቴዎች ጋር ሲሆን:-

ይህን ስምምነት ለመድረስ፣ የዘርፉ አመራሮች የ2018 በጀት ዓመት አፈጻጸም ላይ የታዩትን ጥንካሬዎችና ድክመቶች በጥልቀት ገምግመዋል። ግምገማውን ተከትሎም የ2019 በጀት ዓመት ዕቅድ አካል እንዲሆኑ የጋራ መግባባት ተፈጥሯል።

ይህ መድረክ የፓርቲውን አደረጃጀት ዘርፍ ንዑሳን ኮሚቴዎችን በሙሉ ያሳተፈ ሲሆን፣ የ2019 በጀት ዓመት ዕቅዶችን በአንድነት ለመፈጸም የጋራ ቁርጠኝነት የተገለጸበት ነው። የግብ ስምምነቱ በወረዳው የፓርቲውን አደረጃጀት የማጠናከር እና በኢኮኖሚ በማህበራዊ በፖለቲካና በውጭ ግንኙነት የተቀመጡ የፓርቲውን ፕሮግራምና በወረዳው የተቀመጡትን ግቦች ለማሳካት ቁልፍ ሚና እንደሚኖረው ይጠበቃል።

የአቶቲ ኡሎ ወረዳ ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ሚዲያና ኮሚኒኬሽን ዘርፍ ዘግቧል !!

በሀላባ ዞን አቶቲ ኡሎ ወረዳ አረተኛ ቀኑን የያዘው የአበሰንጋ( Antrax ) ክትበት በተለየዩ ቀበሌዎች  ተጠናክሮ ቀጥሏል ።የአቶቲ ኡሎ ወረዳ ግብርና ጽ/ቤት ይፋዊ የፌስቡክ ገጽ!!
21/08/2026

በሀላባ ዞን አቶቲ ኡሎ ወረዳ አረተኛ ቀኑን የያዘው የአበሰንጋ( Antrax ) ክትበት በተለየዩ ቀበሌዎች ተጠናክሮ ቀጥሏል ።

የአቶቲ ኡሎ ወረዳ ግብርና ጽ/ቤት ይፋዊ የፌስቡክ ገጽ!!

እንኳን ደስ አላችሁ!! አቶቲ ኡሎ ወረዳ ህብረት ስራ ልማት ጽ/ቤት በበጀት ዓመቱ የተሸላ አፈጻጸም በማስመዝገብ ከዞኑ ከሉ መዋቅሮች 2ኛ ደረጃ  በማውጣት የዋንጫ ተሸላሚ ሆነ በ2018 በጀት...
21/08/2026

እንኳን ደስ አላችሁ!!
አቶቲ ኡሎ ወረዳ ህብረት ስራ ልማት ጽ/ቤት በበጀት ዓመቱ የተሸላ አፈጻጸም በማስመዝገብ ከዞኑ ከሉ መዋቅሮች 2ኛ ደረጃ በማውጣት የዋንጫ ተሸላሚ ሆነ

በ2018 በጀት ዓመት አቶቲ ኡሎ ወረዳ ህብረት ስራ ልማት ጽ/ቤት 2ኛ ደረጃ በመውጣት የዋንጫ ተሸላሚ ሆኗል።

የዕውቅና ሽልማቱ ቀጣይ ከዚህ የተሸላ ህዝብን ለመገልጋል የሚያናሰሳ ስለሆነ ለተበረከተው የእውቅና ሽልማት ምስጋና አቅርባዋል ።

እንኳን ደስ አላችሁ ደስ አለን !!

የአቶቲ ኡሎ ወረዳ መንግስት በሀላባ ዞን የአቶቲ ኡሎ ወረዳ የመንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት

በሀላባ ዞን በአቶቲ ኡሎ ወረዳ በ1ኛ ጤፎ ቀበሌ በአስተዳደር ቤተሰብ ለሚገነባ ለአንድ አቅመ ደካማ የቆርቆሮና የምስመር  ድጋፍ ተደረገ ***********(ነሐሴ፣14/2018 ዓ.ም)ጉባ አቶቲ...
20/08/2026

በሀላባ ዞን በአቶቲ ኡሎ ወረዳ በ1ኛ ጤፎ ቀበሌ በአስተዳደር ቤተሰብ ለሚገነባ ለአንድ አቅመ ደካማ የቆርቆሮና የምስመር ድጋፍ ተደረገ
***********
(ነሐሴ፣14/2018 ዓ.ም)ጉባ አቶቲ ኡሎ መንግስት ኮሚዩኒኬሽን በሀላባ ዞን በአቶቲ ኡሎ ወረዳ በ1ኛ ጤፎ ቀበሌ በአስተዳደር ቤተሰብ ለሚገነባ ለአንድ አቅመ ደካማ የቆርቆሮና የምስመር ድጋፍ ተደርገዋል።

በድጋፉ ላይ የአቶቲ ኡሎ ወረዳ ብልጽግና ፓርቲ ምክትልና አደረጃጀት ዘርፍ ሀላፊ አቶ ባህረዲን ሪቦ፣የወረዳው አስተዳደር ጽ/ቤት ሀላፊ አቶ ጀማል ቤያ እንዲሁም የወረዳው አመራሮች ባለድርሻ አካላቶች ተገኝተዋል።

የአቶቲ ኡሎ ወረዳ መንግስት ኮሚዩኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ዘግቧል !!

Address

ከሀላባ ሻሸመኔ
Alaba K'ulito
093076

Telephone

+251930760599

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when በሀላባ ዞን አቶቲ ኡሎ ወረዳ ግብርና ጽ/ቤት posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Organization

Send a message to በሀላባ ዞን አቶቲ ኡሎ ወረዳ ግብርና ጽ/ቤት:

Shortcuts

Share