04/09/2026
ሆስፒታል ኦሞ ባንክን 2ለ1 አሸነፈ።
ሠላምበር፣ ነሐሴ 29/2018 ዓ.ም (የሠላምበር ከተማ አስተዳደር መንግሥት ኮሙዩኒኬሽን አገልግሎት)
በዛሬ ከሰዓት በኋላ መርሃግብር ከ8:00 ጀምሮ ኦሞ ባንክ ከሆስፒታል ጋር ያደረጉት ጨዋታ በሆስፒታል 2ለ1 አሸናፊነት ተጠናቅቋል።
ለሆስፒታል ባህሉ በለጠ እና በቃሉ አለፈ አንድ አንድ ግብ ስያስቆጥሩ፤ ለኦሞ ባንክ ብቸኛውን ግብ ፍልሰሱ ደበበ በፍጹም ቅጣት ምት አስቆጥሯል።
ከሆስፒታል በቃሉ አለፈ የጨዋታው ኮከብ ሆኖ ተመርጧል።
ቀጥሎ ቤላ ከቃንዶሬ የማያደርጉት ጨዋታ የምጀመር ይሆናል።