Gamo Dubusha Duulata

Gamo Dubusha Duulata Contact information, map and directions, contact form, opening hours, services, ratings, photos, videos and announcements from Gamo Dubusha Duulata, Arba Mintch.

ነፍሰጡሯ ታዳጊ በአሰቃቂ ሁኔታ ተገደለች  #ፍትህ እንሻለን ቤተሰብ 😥 በጋሞ ዞን ምዕራብ ዓባያ ወረዳ አንኮበር ቀበሌ ለሰሚ የሚከብድ ጆሮን ጭዉ ያስባለ አሳዛኝ ክስተት ተከስቷል።ምስጋና ቦራ...
25/06/2026

ነፍሰጡሯ ታዳጊ በአሰቃቂ ሁኔታ ተገደለች
#ፍትህ እንሻለን ቤተሰብ 😥

በጋሞ ዞን ምዕራብ ዓባያ ወረዳ አንኮበር ቀበሌ ለሰሚ የሚከብድ ጆሮን ጭዉ ያስባለ አሳዛኝ ክስተት ተከስቷል።
ምስጋና ቦራና በቤት ስሟ ዲቦራ የተባለች የ14 ዓመት ታዳጊ ህፃን ሰኔ 14/2018 ዓ.ም አሰቃቂ በሆነ ሁኔታ በወንዝ ዳርቻ ተገድላ ተገኝታለች።

በጊዝያዊነት በግድያ ወንጀል የተጠረጠረዉ ግለሰብ ልጅቱን እንዳስረገዘ እና አገባሻለዉ በማለት ይዟት እንደሄዴ የታወቀ ሲሆን "ሰዉ ገድያለዉ" በማለት ለፖሊስ ቃል በመስጠት እጁን እንደሰጠ ሰምተናል።

በዚህም ፖሊስ የአስከሬን ምርመራ በአርባምንጭ ሆስፒታል አድርጎ ለቤተሰብ ለቀብር ስነስርዓት ካስረከበ በኋላ ለተጨማሪ ምርመራ በግድያ የተጠረጠረዉ ግለሰብ ቤተሰቦችን ፖሊስ አስሮ በሚጠይቅበት ጊዜ "ገድያለዉ" ያለዉን ቃል ቀይሮ "አልገደልኩም" በማለት ቃል በመስጠቱ ምክንያት ለተጨማሪ የአስከሬን ምርመራ ወደአዲስ አበባ መላኩንም ሰምተናል።

የ ምዕራብ ዓባያ ወረዳ እንዲሁም የሚመለከታቸዉ የፍትህ አካላት ተገቢዉን ምርመራ እና የማጣራት ስራ በመስራት ወንጀለኛዉን ተገቢዉን ፍርድ እንዲያገኝ እንዲደረግ በማለት የሟች ቤተሰብ እና የአካባቢው ነዋሪዎች ጠይቀዋል።

📍|| ለጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ የመጡ የውጭ ሀገር ዜጎችን በመያዣነት በመጠቀም ከ15 ሚሊየን ብር በላይ የጠየቁ ሦስት ፓኪስታናውያን በቁጥጥር ስር ዋሉ።***አዲስ አበባ፤ ሰኔ 15 ቀን 2018...
22/06/2026

📍|| ለጉብኝት ወደ ኢትዮጵያ የመጡ የውጭ ሀገር ዜጎችን በመያዣነት በመጠቀም ከ15 ሚሊየን ብር በላይ የጠየቁ ሦስት ፓኪስታናውያን በቁጥጥር ስር ዋሉ።
***
አዲስ አበባ፤ ሰኔ 15 ቀን 2018 ዓ/ም (አዲስ ፖሊስ)፦ የፓኪስታን ዜግነት ያላቸው ዝሻን ካሊድ፣ ፍርዝ መሃመድ እና መሀመድ ጀናይድ የተባሉ ተጠርጣሪዎች የወንጀል ድርጊቱን የፈጸሙት ሰኔ 4 እና ሰኔ 11 ቀን 2018 ዓ/ም በለሚ ኩራ ክ/ከተማ ወረዳ 9 ጎሮ አትሌቶች መንደር ነው።

ተጠርጣሪዎቹ በተከራዩት የመኖሪያ ቤት ውስጥ የህንድና የባንግላዴሽ ዜግነት ያላቸውን ግለሰቦች በመያዣነት በመጠቀም የግል ተበዳዮችን በገመድ በማሰርና በፕላስተር በማፈን ከ15 እስከ 30 ሚሊየን ብር በመጠየቅ ጥቃት አድርሰውባቸዋል።

ተጠርጣሪዎቹ በዚህ ብቻ ሳያበቁ ሰኔ 11ቀን 2018 ዓ/ም ወደ ኢትዮጵያ ለጉብኝት የገቡ 4 የህንድ ዜጎችን በማሰርና በመደብደብ ከ15 እስከ 25 ሺህ የህንድ ሩፒ አስልኩ በማለት ድብደባ ሲፈጽሙባቸው እንደነበር የግል ተበዳዮች ለፖሊስ ቃላቸውን ሰጥተዋል።

የወንጀሉ መፈጸም መረጃ የደረሠው የለሚ ኩራ ክ/ከተማ ፖሊስ ዋና መምሪያ ተገቢውን የፍርድ ቤት መያዣና የመበርበሪያ ትዕዛዝ በማውጣት ባከናወነው ኦፕሬሽን ተጠርጣሪዎቹን ለወንጀል ድርጊት ሲጠቀሙበት ከነበረው ቢላዋ፣ ገመድና ፕላስተር እንዲሁም ከተለያዩ የውጭ ሀገር ገንዘቦች ጋር በቁጥጥር ስር ውለዋል።

የአካባቢው ነዋሪዎች ተጠርጣሪዎቹ እንዲያዙ መረጃ በመስጠት ላደረጉት ቀና ትብብር ምስጋናውን ያቀረበው የአዲስ አበባ ፖሊስ ዋና ጠቅላይ መምሪያ አጠራጣሪ ጉዳዮች ሲያጋጥሙም ለፖሊስ መረጃ መስጠት እንደሚገባም መልዕክቱን አስተላልፏል።

መረጃው #የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ነው
ዘገባ፦ ዋና ሳጅን አዳነ ደስታ
Ethiopia
Garo Kucha Loyta-naaga

24/05/2026
''ጋሞ ዱቡሻ_ዎጋ'' በዩኔስኮ ለማስመዝገብ የመጨረሻ ምዕራፍ ዎርክ ሾፕ በአርባምንጭ ከተማ ይካሄዳል።   ~ ግንቦት 12/2018 ዓ.ም የጋሞ ዱቡሻ-ዎጋ በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ ሳ...
20/05/2026

''ጋሞ ዱቡሻ_ዎጋ'' በዩኔስኮ ለማስመዝገብ የመጨረሻ ምዕራፍ ዎርክ ሾፕ በአርባምንጭ ከተማ ይካሄዳል።

~ ግንቦት 12/2018 ዓ.ም
የጋሞ ዱቡሻ-ዎጋ በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ ሳይንስ እና ባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) የሰው ልጆች የማይዳሰስ ወካይ ቅርስነት ለማስመዝገብ የመጨረሻ ምዕራፍ ዎርክ ሾፕ በአርባምንጭ ከተማ ጋሞ ባሕል ማዕከል ባለድርሻ አካላት በተገኙበት በዛሬው ዕለት ይካሄዳል።
የጋሞ ዞን ባህልና ቱሪዝም መምሪያ አርባምንጭ ዩኒቨርሲቲ፣ ከደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ እና ከኢፌዴሪ የቅርስ ጥበቃ ባለሥልጣን ጋር በመተባበር ጋሞ ዱቡሻ ዎጋን በዩኔስኮ ለማስመዝገብ አስፈላጊ መረጃዎችን የማደራጀት ስራ ሲሰሩ መቆየታቸው ይታወሳል።

የጋሞ ዞን አስተዳደር ከባለድርሻ አካላት ጋር በመሆን ጋሞ ዱቡሻ ዎጋን የተመለከቱ መረጃዎችን በማጠናቀር ለኢትዮጵያ ቅርስ ጥበቃ ባለሥልጣን ማስተላለፉንም ለማወቅ ችለናል።

14/05/2026
ምርጫ ቦርዱ ጋሞ ህዝብን እንድመታ መጤ ፖለቲካና ፈጠራ ብሔር ሰባኪ ነፍሰ ገዳዩ አቶ ባንዲራ በላቸው ለምርጫ ቦርዱ "ታንክም ባንክም" አለ እያለ አደገኛ መልዕክት በሪፖርተር ጋዜጣ ማህበራዊ ...
22/04/2026

ምርጫ ቦርዱ ጋሞ ህዝብን እንድመታ መጤ ፖለቲካና ፈጠራ ብሔር ሰባኪ ነፍሰ ገዳዩ አቶ ባንዲራ በላቸው ለምርጫ ቦርዱ "ታንክም ባንክም" አለ እያለ አደገኛ መልዕክት በሪፖርተር ጋዜጣ ማህበራዊ ትስስር በኩል አሰራጨ ።

አደገኛ ደም አፍሳሽ ግጭት ሊያስከትል የሚችል ከፖለቲካ ፓርቲነት አደገኛ ከማህበረሰቡ ዕድሜ ጠገብ ታርክና ባህል ጋር የሚጋጭ #ፈጠራ ብሔር አራማጁ መጤ ፖለቲካ ሰባኪ ቁህዴፓ የማህበረሰቡን ህሊውናና የአከባቢውን ሰላም ባልተገባ መንገድ ምርጫ እንዲያናጋ ሀሰት ጩኸት በህገ-ወጥ ሚዲያዎች ላይ እያሰማ ይገኛል ።

በወንጀለኛው አቶ ባንድራ በላቸው በኩል የተሰማው ሀሰት ጩኸት በተለይ ምርጫ ቦርዱ " ታንክም ባንክም " ይዟል ስለዚህ በጋሞ ቁጫ ምርጫ ክልል የኃይል እርምጃ ወስዶ የመዋቅሩ አስተዳደር ሰላማዊ ሁኔታ እንዲያናጋ በሀሰተኛና ለህግ ተገዥ ባልሆኑ ሚዲያዎች በሬ-ወለድና ከእውነት የራቁ መረጃዎችን አሰራጭቶ ግጭት ለመፍጠር እየጣረ ይገኛል ።

ነፍሰ ገዳዩ አቶ ባንዲራ በላቸው ፈጠራ ብሔራ ሰበካ እያራመደ መገኘቱ አንሶ፣ብሔር ፖለቲካ እያራመደ ነባሩን ማህበረሰብ ወደ ግጭት ለማስገባት በህግ በሚያስጠይቅበት መንገድ እየተጓዘ ይገኛል ። በተለይ ለህግ በማይገዛው ጋዘጣ ስለ ብሔር ፖለቲካ ፓርቲ አቤቱታና ፈጠራ ብሔር እያነሳ ህብረተሰቡን እልህ ውስጥ እያስገባ ይገኛል ።

ይህ ወንጀለኛ/ነፍሰ ገዳይ/ ፖለቲከኛ ህብረተሰቡ የማያውቀውን አልፎ ህብረተሰቡን ግጭት የሚያስገባና የትኛውም ተፎካካሪ ፓርቲ መጠቀም የለለበትን ብሔር ፖለቲካ አጀንዳ የታከለበትን አሠራርና ደንቡ የማይፈቅደውን ያራምዳል ። ይህ ሳያንስ ፖለቲካ ትርፍ ለማግኘት ስል ፈጠራ ብሔር ስም እያነሳ አደገኛ ግጭት እንድነሳ ቅስቀሳ ጀምሯል ። ለዚህም ምርጫ ቦርድ አከባቢ ሀሰተኛ መረጃ ይዞ በመቅረብ ሀሰት ጩኸት ያሰማል ።

ምርጫ ቦርድ ታርካዊ ስህተት ፈፅሞ መንግስትም ለህብረተሰብም እንቅፋት ፈጥሮ የጦርነት ቀጠና እንዲሆን ይሰራል ። ግን ይህን ክፉ አካሄድ የተረዳው ህብረተሰብ ከፍ ያለ ቁጫ እያሰማ ባህላችንና የቆየው ታርካችን ላይ አደጋ እያስከተለ እና ህብረተሰቡ ራሱን የማይወክል ህገ-ወጥ አልባስ ሻማጭያ ከፈጠራ ብሔር ጋር አያይዞ ለማስተዋወቅ መሞከሩ በህግ የሚያስጠይቅ በመሆኑ መንግስትም ምርጫ ቦርዱም ሊመለከተው እንደሚገባ በቁጣ እየተናገሩ መሆናቸው ተረጋግጧል ።

የወላይታ ህዝብ ባህላዊ አልባስ  #ሻማጭያ ✅ ።  የወላይታ ሻማጭያ......✅
22/04/2026

የወላይታ ህዝብ ባህላዊ አልባስ #ሻማጭያ ✅ ። የወላይታ ሻማጭያ......✅

  Chencha football club is Ambassador of   people 🇧🇪✅🇪🇹
14/04/2026

Chencha football club is Ambassador of people 🇧🇪✅🇪🇹

13/04/2026
ጋሞ ጨንቻ ወደ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አደገ‎በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ "ሀ" እየተሳተፈ የሚገኘው ጋሞ ጨንቻ ወደ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ማደጉን አረጋግጧል።‎ዛሬ በጅማ ስታዲየም ጨዋታው...
13/04/2026

ጋሞ ጨንቻ ወደ ኢትዮጵያ ፕሪምየር ሊግ አደገ

በኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ ምድብ "ሀ" እየተሳተፈ የሚገኘው ጋሞ ጨንቻ ወደ ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ማደጉን አረጋግጧል።

‎ዛሬ በጅማ ስታዲየም ጨዋታውን ያደረገው ጋሞ ጨንቻ ቡራዩ ከተማን 3 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል።

ውጤቱን ተከትሎ ነጥቡን 41 ያደረሰው ጋሞ ጨንቻ የምድቡ መሪ በመሆን ወደ 2019 ኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ማደጉን አረጋግጧል።

Address

Arba Mintch

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Gamo Dubusha Duulata posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Shortcuts

Share