01/02/2021
የባህርዳር ዙሪያ ወረዳ ፍ/ቤት ማኔጅመንት የ2013 የመጀመሪያ 6 ወር የስራ ዕቅድ አፈፃፀም ሪፖርት ገመገመ ። ለህብረተሰቡ አገልግሎት አሰጣጥ በትኩረት በማየት
* የፍታብሔር ጉዳይ 1402 መዝገብ
* የወንጀል ጉዳይ 434 መዝገብ
በድምሩ 1836 መዝገቦች ቀርቦልን 1576 ያህሉ የተከናወነ ሲሆን 260 መዝገቦች ለቀጣይ ሩብ ዓመት ተላልፏል ከዚህ ውስጥ 41 የወንጀል ጉዳይ በ RTD የተከናወነ ሲሆን 28 ጉዳዮች ደግሞ በዕርቅ የተከናወኑ መሆኑን አረጋግጠናል ። በኮቪድ 19 ምክንያት ረጅም ጊዜ የፈጁ ፋይሎችን በመከታተል እልባት እንዲያገኙ አቅጣጫ በመስጠት ውይይቱ ተጠናቋል ።