Ethio animal health network

Ethio animal health network የባለሙያወችን ክህሎትና ግንዛቤን ለመፍጠር ለማሻሻል እንዲሁም የሚወጡ አዳዲስ የቅጥር ማስታወቂያወችን ተደራሽ ለማድረግ የተከፈተ ነው።

11/04/2026
01/04/2026

ሰላም እንዴት ናችሁ ውድ የvet ቤተሰቦች ስለ udacity ethio coders ስልጠናና ሰርፊቲኬት ምን ያህል ያውቃሉ

ይህ በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን የአርጎባ ወረዳ እ/ሀብት ፅ/ቤት ፎርም 15 ነው
08/03/2026

ይህ በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን የአርጎባ ወረዳ እ/ሀብት ፅ/ቤት ፎርም 15 ነው

ሰላም እንዴት ናችሁ በአማራ ክልል የደቡብ ወሎ ዞን መምሪያ ፎርም 15 ይህንን ይመስላል የሌሎችም ዞን መምሪያዎችም በተመሳሳይ ፎርም 15 አላቸው።
08/03/2026

ሰላም እንዴት ናችሁ በአማራ ክልል የደቡብ ወሎ ዞን መምሪያ ፎርም 15 ይህንን ይመስላል የሌሎችም ዞን መምሪያዎችም በተመሳሳይ ፎርም 15 አላቸው።

ይህ ለከተማ አስተዳደሮች (ሪጂኦፖሊታን) የተፈቀደ ፎርም 15 ሲሆን ለዞንና ለወረዳ የተፈቀደው ፎርም 15 በዞኖቹና በወረዳወቹ ስም የተላኩ ናቸው። አዳዲስ መደቦችም አሉት እንዴ እ/ጤና ኤክስ...
07/03/2026

ይህ ለከተማ አስተዳደሮች (ሪጂኦፖሊታን) የተፈቀደ ፎርም 15 ሲሆን ለዞንና ለወረዳ የተፈቀደው ፎርም 15 በዞኖቹና በወረዳወቹ ስም የተላኩ ናቸው። አዳዲስ መደቦችም አሉት እንዴ እ/ጤና ኤክስቴንሽን, veterinary epidemology, veterinary public health ሌሎችም አሉት። በክሊኒክ ደረጃ የራሱ ሃላፊ ያለው ነው።

07/03/2026

ሰላም ሰላም እንዴት ናችሁ ውድ የ vet ቤተሰቦች በአማራ ክልል እንስሳት እና አሳ ሀብት ራሱን ከቻለ ሰንበትበት ማለቱን እናስታውሳለን አሁን ደግሞ አዲስ አወቃቀር በየደረጃው እስከ ወረዳ ድረስ ፎርም 15 ለቋል የምናጋራችሁ ይሆናል።

Vaccancy on amhara region awabel woreda
14/02/2026

Vaccancy on amhara region awabel woreda

08/02/2026

አዲሱ የመንግሥት ሠራተኞች አዋጅ

‎የአማራ ክልል ምክር ቤት በ6ኛ ዙር፣ 5ኛ ዓመት የሥራ ዘመን፣ 11ኛ መደበኛ ጉባኤ ላይ አዲስ የመንግሥት ሠራተኞች አዋጅ ማጽደቁ ይታወቃል፡፡
ይህ አዋጅ ምን አዲስ ነገር ይዞ መጥቷል?

‎በአማራ ክልል ሲቪል ሰርቪስ እና የሰው ሃብት ልማት ቢሮ ተጠሪ ዳኛ ስለሽ አብርሐም በአዲስ የወጡትን የፌዴራል የመንግሥት አገልግሎት እና አሥተዳደር ፖሊሲ እና የፌዴራል የመንግሥት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር 1353/2017 ለማስፈጸም አዋጁ መውጣቱን ተናግረዋል።
ነባሩ የአማራ ክልል የመንግሥት ሠራተኞች አዋጅ ቁጥር 253/2010 ሙሉ ባለመኾኑ አዲሱ አዋጅ መዘጋጀቱን አንስተዋል፡፡

‎አዋጁ 16 ክፍሎች እና 151 አንቀጾች ያሉት ሲኾን በነጋሪት ጋዜጣ ታትሞ ሲወጣ ቁጥር እንደሚሰጠው ጠቁመዋል፡፡ አዲሱ የመንግሥት ሠራተኞች አዋጅ ይዟቸው የመጡ አዳዲስ ጉዳዮችንም ባለሙያው አብራርተዋል፡፡

‎ 👉 የአዋጁ የተፈጻሚነት ወሰኑ ከነባሩ የመንግሥት ሠራተኛ እና ተቋማት በተጨማሪ የመንግሥት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ ተፈጻሚ ይኾናል ብለዋል።

‎👉 መሥሪያ ቤቶች እና ሠራተኞች ተግባራትን ሲያከናውኑ የሥራ ባሕል እና የሥራ አመራርን ተከትሎ መኾን እንዳለበት እሴቶችን ጥሏል።

‎ 👉 ከመንግሥት መሥሪያ ቤት መዋቅራዊ አደረጃጀት ጋር የሕዝብ ብዛት፣ የሚሰበሰብ ገቢ፣ የቆዳ ስፋት፣ ቁጥጥር የሚደረግበት እና ከፌዴራል ተቋማት ጋር የተናበበ መኾን እንዳለበት፤

‎ 👉 የደመወዝ ስኬል በፌዴራል ደረጃ በየአራት ዓመቱ የሚወሰነው የሥራ ደረጃ መነሻ ዝቅተኛ ደመወዝ እና ከፍተኛ ጣሪያ ደመወዝ በክልሉ ተግባራዊ እንደሚደረግ፤

‎ 👉 ከደመወዝ ጭማሪ ጋር በተያያዘ ሜሪት እና የደመወዝ ቦርድ ይቋቋማል፡፡ ቦርዱም ሀገራዊ የመክፈል አቅምን መሰረት በማድረግ በየጊዜው የሚከሰተውን የኑሮ ውድነት ለመቋቋም የሚያግዝ የደመወዝ ጭማሪ ያደርጋል ነው ያሉት።

‎👉 የመንግሥት አገልግሎቱን ውጤታማ ለማድረግ እያንዳንዱ ሥራ ላይ እና አዲስ ሠራተኛም የብቃት ምዘና ፈተና ይፈተናል፡፡
የሚቋቋመው የብቃት ምዘና ማዕከል ሠራተኞችን የብቃት ምዘና በመፈተን የሚያልፉት ወደ ሥራ ይገባሉ፤ ያላለፉትን ደግሞ የማሟያ ሥልጠና በመስጠት እንዲበቁ ያደርጋል ብለዋል፡፡
ሥልጠና ወስደው ለተከታታይ ሁለት ጊዜ የማለፊያ ነጥብ ካላመጡ ከመንግሥት ሥራ እንደሚሰናበቱ ተቀምጧል ነው ያሉት፡፡

‎ 👉 የብቃት ምዘናን ማለፍ ያልቻሉ ሠራተኞችን በሚመለከት ለጡረታ ዕድሜያቸው ያልደረሱ እና ከ25 ዓመት በታች ያገለገሉ ሁለት ዓመት የተጣራ ደመወዝ በአንድ ጊዜ ተከፍሏቸው ከሥራ ይሰናበታሉ፡፡ 25 ዓመት አገልግለው ዕድሜያቸው ከ50 እስከ 55 ለኾኑ ሠራተኞች ጡረታ የሚወጡበትን ሁኔታ አመቻችቷል ብለዋል፡፡

‎👉 የመንግሥት መሥሪያ ቤት አገልግሎት አሰጣጥን ለማዘመን የአንድ ማዕከል ሥርዓት የመዘርጋት ግዴታ ተቀምጧል ብለዋል፡፡

‎👉 ሁኔታዎች ሲያስገድዱ ብቃትን መሠረት በማድረግ አንድን የመንግሥት ሠራተኛ ከአንድ ዓመት ላልበለጠ ጊዜ ከፍ ያለ የሥራ መደብ ላይ በተጠባባቂነት እንዲሠራ ማድረግ ይቻላል፡፡
በፊት በውክልና ጥቅም ሳያገኝ ይሠራ ነበር፤ አሁን ግን በተጠባባቂነት ሢሠራ የተጠባባቂነት አበል እንደሚከፈለው እና ተጠያቂነትም ጭምር ተቀምጧል ነው ያሉት።

‎ 👉 የመደበኛ የሥራ ሰዓት በፊት በሳምንት 39 ሰዓት የነበረው አስፈላጊ ኾኖ በተገኘ ጊዜ የአንድ መንግሥት ሠራተኛ በሳምንት ከ39 ሰዓት ሳያንስ እና ከ48 ሰዓት ሳይበልጥ ይኾናል፤

vaccancy on south wollo amhara region
07/02/2026

vaccancy on south wollo amhara region

ቦርቻ ኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ ኮሌጅ ሲዳማ
25/01/2026

ቦርቻ ኮንስትራክሽን ኢንዱስትሪያል ኮሌጅ ኮሌጅ ሲዳማ

Vaccancy on bahir dar university
17/01/2026

Vaccancy on bahir dar university

Address

Bahir Dar

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ethio animal health network posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share