05/09/2026
የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት ክቡር አቶ አለምአንተ አግደው የጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ፍትሕ ሙዚየም በይፋ ተመርቆ ለጉብኝት ክፍት በሆነበት ወቅት ከተናገሩት የተወሰደ 👇
"የአማራ ክልል የፍትሕ ሙዚየም ተቀዳሚ አላማዎች ታሪክን ጠብቆ ለማቆየት፣ለጥናትና ምርምር እንዲሁም ለቀጣይ የፍትሕ ሥርዓት ማሻሻያዎች መነሻ ሆኖ ማገልገል ነው"