09/07/2026
የምስራቅ ጎጃም ዞን ውሃና ኢነርጅ መምሪያ የ2018 በጀት አመት ጠቅላላ ስራዎችን ገመገመ። የዋና ዋና ስራወች አፈጻጸምም እንደሚከተለው ቀርቧል።
በዞን አቅም የዲዛይን ስራ 4 ለመስራት ታቅዶ ክንውን 5 አፈጻጸም 125%
👉የመጠጥ ውሃ ግንባታ እቅድ 499 ክንውን 989 አፈጻጸም 198.14%
👉በከተማ አዲስ መስመር ዝርጋታ በኬ.ሜ እቅድ 49.77 ክንውን 44.933 አፈጻጸም 89.9%
አዲስበከተማ አዲስ ደንበኛ በቁጥር ከተማ እቅድ 4890 ክንውን 3030 አፈጻጸም 61.96%
👉የዞኑ የው ሽፋን 2018 የንጹህ መጠጥ ውሃ ሽፋን በጀት አመት መጨረሻ በዞን ደረጃ ከ48.7 % ወደ 57.08% ተጠቃሚ 1,537,457 ማድረስ ተችሏል
የውሃ ተቋማት ጥገና 3600 የተበላሹ የውሃ ተቋማትን ለመጠገን ታቅዶ ክንውን 4714 አፈጻጸም 130.9%
👉3,159,757 ኢንቨስትመንት ወጭ ለመመለስ ታቅዶ ክንውን 2,603,639.76 አፈጻጸም 82.4%
👉የውሃና ንጽህና ኮሚቴ ህጋዊ እውቅና መስጠት እቅድ 136 ክንውን 175 አፈጻጸም 128 %
👉የውሃ ህክምና 37880 የውሃ ህክምና ስራ ለመስራት ታቅዶ ክንውን 39253 አፈጻጸም 104%
👉1020 ባክቶሮሎጅካል ውሃ ጥራት ቀጥጥር ለማካሄድ ታቅዶ 1248 አፈጻጸም 122%
👉የተሸሻሉ ጭስ አልባ የማገዶ ቆጣቢ ምድጃዎች ሥርጭት ዕቅድ 27,000 ክንውን 41,963 አፈጻጸም 155%
👉በቤተሰብ የባዩ ጋዝ ግንባታ ተጠቃሚ ማድረግ ዕቅድ 318 ክንውን 413 የግንባታ ስራ ተሰርቷል አፈጻጸም 126%፡፡
👉የስራ ዕድል ፈጠራ ስራዎች እቅድ 522 ክንውን 804 አፈጻጸም 138%%
የመልካም አስተዳደር አፈታት እቅድ 17 ክንውን 11 አፈጻጸም 76.4%
ሀ በበጀት አመቱ የተፈቱ
1.ለገ ብርሃን (እናርጅ)
2.ርዘነብ (ደ/ኤልያስ)
3.ነቢ (አዋበል)
4.ትኖራ (ደጀን)
5.ራም (ጎዛምን)
6.ድጎጽዮን (ቢቡኝ
7.ማኑኤል (አማኑኤል )ከል ከተማ)
8.ከኮርክ (ባሶሊበን)
9. ውላ (ማቻክል)
ለ ችግራቸው በከፊል የተፈታ
1.ሃገረ ሰላም (ደጀን)
2.መጠያ (እናርጅ)
3.ገሰስ (እነብሴ ሳር ምድር)
ሐ ችግራቸው ያልተፈተ
1.የሰንበት (አዋባል)
ይል አቅርቦት ችግር ከመብራት ሃይል በመነጋር ሃይል ማቅረብ በሂደት ላይ ያለ
2.ወይራ (እነማይ)
ል አቅርቦት እና መስመር በጦርነቱ የወደመ ጀነሬተሩን ወደ ሶላር መቀየር መስመሩን መጠገን
3.ዲማ (እነማይ)
የሀይል አቅርቦት እና መስመር
ደነሬተሩን ወደ ሶላር መቀየር
4..እነቆይ (ደባይ ጥላት ግን)
ኮትሮል ፓናል ቦርድ መግጠም
5.ጃማ (አነደድ)
የውሃ መስመሩን ማስተካከል