East Gojjam Zone Disaster Risk Management Office

East Gojjam Zone Disaster Risk Management Office ለአደጋ የማይበገር እና የምግብ ዋስትናው የተረጋገጠ ማህበረሰብ ለመፍጠር ተግተን እንሰራለን!

ለመላው የክርስትና ዕምነት ተከታዮች እንኳን ለብርሃነ ትንሳኤው በሠላም አደረሳችሁ እያልኩ፤ በዓሉ የሠላምና የደስታ፣የመተሳሰብ እንዲሆንላችሁ እየተመኜሁ 2018ዓ ም በዓሉን ስናከብር የተፈናቀ...
11/04/2026

ለመላው የክርስትና ዕምነት ተከታዮች እንኳን ለብርሃነ ትንሳኤው በሠላም አደረሳችሁ እያልኩ፤ በዓሉ የሠላምና የደስታ፣የመተሳሰብ እንዲሆንላችሁ እየተመኜሁ 2018ዓ ም በዓሉን ስናከብር የተፈናቀሉ፣ከስደት ተመላሾችን፣የጎዳና ተዳዳሪዎችን፣በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ችግሮች የተጎዱ ወገኖችን እያሰብን አብሮ በመረዳዳት እንድናሳልፍ እያል መጪው ግዜን ከተረጅነት አስተሳሰብ ወጠን በምግብ ራሳችንን የምንችልበት ዘመን እንዲሆንልን እመኛለሁ! የምስራቅ ጎጃም ዞን አደጋ ስራ አመራር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ተሾመ መኮነን
መልካም የትንሳኤ በዓል!

11/04/2026
10/04/2026
10/04/2026
ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለጌታችን ለመድሃኒታችን ለእየሱስ ክርስቶስ ስቅለት በዓል በሰላም አደረሳችሁ።
10/04/2026

ለመላው የክርስትና እምነት ተከታዮች እንኳን ለጌታችን ለመድሃኒታችን ለእየሱስ ክርስቶስ ስቅለት በዓል በሰላም አደረሳችሁ።

10/04/2026
የምስራቅ ጎጃም ዞን አደጋ ስጋት ስራ አመራር ተጠሪ ጽ/ቤት ከመስክ መልስ የስራ አፈፃፀም ገመገመ        መጋቢት 29/07/2018፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡...
07/04/2026

የምስራቅ ጎጃም ዞን አደጋ ስጋት ስራ አመራር ተጠሪ ጽ/ቤት
ከመስክ መልስ የስራ አፈፃፀም ገመገመ መጋቢት 29/07/2018
፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡፡
የምስራቅ ጎጃም ዞን አደጋ ስጋት ስራ አመራር ተጠሪ ፅ/ቤት ከባለሙያዎች ጋር ከመስክ ምልከታ በኋላ የወረዳዎችን አፈፃፀማቸውን ገመገመ

የአደጋ ስጋት ስራ አመራር ተ/ጽ/ቤት በተዘጋጀው ቼክ ሊስት መሰረት በተቋሙ በ2018 በጀት አመት በ3ኛ ሩብ አመት የተከናወኑ፦

️ በቁልፍ እና በአበይት ተግባራት የነበሩ ስኬቶችና ተግዳሮቶች
️ በቼክ ሊስት የተደገፈ ድጋፍ፣ ክትትል እና ግብረ መልስ አሰጣጥን በተመለከተ የተከናወኑ ተግባራት ላይ
በተለይም 1.የቁልፍ ተግባራትና ሪፎርሞች
2.በቅድሚያ ማስጠንቀቂያና ፈጣን ምላሽ ቡድን ውስጥ መከናወን ያለባቸው ስራዎች
3.በህዝብ ግንኑነት ዋናዋና ወቅታዊና መደበኛ ስራዎች
4.ሌሎችድጋፍ ሰጭ ሰራተኞችትኩረት ተሰጥተው መሰራት ያለባቸው ስራዎችን ያላተተ ሲሆን
በአጠቃላይ በበጀት ዓመቱ የታቀዱ ተግባሮችን ለማሳካት የነበሩ ጥንካሬዎችን በማስቀጠልና ክፍተቶችን በማስተካከል በተለይ በምግብ ራስን መቻል እየተከናወኑ ያሉ ተግባራትን በመግባባር መርህ ያሉበትን ደረጃ በመገምገም በ7ወረዳዎች የተከናወኑ ተግባራት ተገመገሙ

07/04/2026

Address

Debra Markos

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when East Gojjam Zone Disaster Risk Management Office posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share