11/04/2026
ለመላው የክርስትና ዕምነት ተከታዮች እንኳን ለብርሃነ ትንሳኤው በሠላም አደረሳችሁ እያልኩ፤ በዓሉ የሠላምና የደስታ፣የመተሳሰብ እንዲሆንላችሁ እየተመኜሁ 2018ዓ ም በዓሉን ስናከብር የተፈናቀሉ፣ከስደት ተመላሾችን፣የጎዳና ተዳዳሪዎችን፣በተፈጥሮና ሰው ሰራሽ ችግሮች የተጎዱ ወገኖችን እያሰብን አብሮ በመረዳዳት እንድናሳልፍ እያል መጪው ግዜን ከተረጅነት አስተሳሰብ ወጠን በምግብ ራሳችንን የምንችልበት ዘመን እንዲሆንልን እመኛለሁ! የምስራቅ ጎጃም ዞን አደጋ ስራ አመራር ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ተሾመ መኮነን
መልካም የትንሳኤ በዓል!