08/07/2026
🙏ሰ በ ር ዜ ና🙏
✍️በደቡብ ወሎ ዞን የወረባቦ ወረዳ ገቢዎች ጽ/ ቤት የዕቅዱን 100% በላይ ገቢ መሠብሰቡን አስታወቀ ።
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨
ሰኔ 30/10/2018 ዓ.ም ደሴ
✍️የጽ/ቤቱ ኃላፊ አቶ ይማም እንድሪስ በሰጡት መረጃ በበጀት ዓመቱ ለመሰብሰብ የታቀደው አጠቃላይ ገቢ 151 ሚልዮን 589 ሽ 181 ብር ሲሆን፣ እስከ ሰኔ 30 ድረስ 155 ሚልዮን ዐዐ8 ሽ 069 ብር መሰብሰብ ተችሏል። ይህም የዕቅዱን 102.31% ማሳካት መቻሉን ገልፀዋል።
✍️በአፈጻጸም ሂደቱም ከቃሉ ወረዳ ቀጥሎ የ2ተኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቋል እንኳን ደስ አላችሁ
✍️ለዚሁም ዉጤት መገኘት አስተዋጽኦ ለነበራችሁ ለወረዳዉ አመራር: ለገቢ ተቋሙ ማኔጅመንትና ባለሙያዎች:ለአጋርና ባለድርሻ አካላት:ለጸጥታ አካሉና ለግብር ከፋዩ ማህበረሰብ በሙሉ :
የደቡብ ወሎዞን ገቢዎች መምሪያ ታላቅ ምስጋና አቅርቧል።
🙏እንኳንደስ አላችሁ እንኳን ደስ አለን🙏
@ዘገባዉ የዞኑግብር ትምህርትና ኮሚኒኬሽን ስራሂደት
"ግብር ለሀገር ክብር!!