04/06/2026
#ግንቦት 27/09/2018ዓ.ም
የድሬዳዋ አስተዳደር ትራንስፖርት እና ሎጂስቲክስ ባለስልጣን የመንገድ ደህንነት እና መድህን ፈንድ ዳይሬክቶሬት ከድሬዳዋ ፖሊስ ጠቅላይ መምሪያ የመንገድ ትራፊክ ቁጥጥር ዳይሬክቶሬት እና ከድሬዳዋ መንገዶች ባለስልጣን ጋር በመቀናጀት ከአዲሱ የሶስ ኪሎ መልካ መንገድ ላይ ያለው ቀንጨራ ት/ቤት እና ናሽናል አካባቢ የሱሬያ ኬጂ ት/ቤት የትራፊክ አደጋን ለመከላከል ሰፊ ጠቀሜታ የሚሰጡ አራት /4/ ምልክትና ማመልከቻዎች የመትከል ተግባር ተከናውኗል ።
"የትራፊክ አደጋን በጋራ እንከላከል!"
የመንገድ ትራፊክ ደህንነት ትምህርትና አቅም ግንባታ።