17/07/2023
''ነገን ዛሬ እንትከል'' በሚል መሪ ቃል በአታንግ ልዩ ወረዳ በአንድ ጀምበር የአረንጓዴ አሻራን የማሳረፍ ችግኝ ተከላ መርሃ-ግብር ተካሄዷል።
የኢታንግ ልዩ ወረዳ መንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ሐምሌ 10/2015 ዓ.ም
***********************************
የችግኝ ተከላ መርሃ ግብሩ የአገር አቀፍ ፕሮግራም ሆኖ ዛሬ የአንድ ጀምበር ዘመቻ በወረዳ ደረጃ አጠቃላይ በወረዳ ያለው የቀበሌዎች ማህበረሰብ ችግኝ እንዲተከሉ ተደርገዋል።
በመርሃ ግብሩ ላይ የወረዳው አመራሮችና የተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች የሀይማኖት አባቶች በጎ ፈቃደኛ ወጣቶች የመንግስት ሠራተኞቾና የፀጥታ አካላት ተሳተፈዋል።