24/12/2021
የኢታንግ መገንጠያ - ኡፓኛ መንገድ ጥገና ሥራ ተጠናቀቀ።
ታህሳስ 14/2014ዓ/ም
በመንገድ ፈንድ በጀት ሲሰራ የነበረው በጋምቤላ ወረዳ ስር የሚገኘው የኢታንግ ዋና መንገድ መገንጠያ - ኡፓኛ ቀበሌ ድረስ ያለው 4.5 ኪሎ ሜትር መንገድ ጥገና ሥራ ተጠናቆ በመ/ቤቱ ማኔጂመንት ኮሚቴ አባላት የመስክ ምልከታ የተደረገ ሲሆን መንገዱም ለትራፊክ ክፍት ተደርጎ አገልግሎት እየሰጠ ይገኛል።