12/07/2026
የዲማ ቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ኮሌጅ በተለያዩ የሙያ ዘርፎች ያሰለጠናቸው 197 ተማሪዎች አስመረቀ *********
በጋምቤላ ክልል በአኝዋ ብሔረሰብ ዞን የዲማ ቴክኒክና ሙያ ትምህርት ስልጠና ኮሌጅ በደረጃ 4 በተለያዩ የስልጠና ዘርፎች ለተከታታይ 4 ዓመታት ያሰለጠናቸውን 197 ሰልጣኞችን በዛሬው ዕለት በድምቀት አስመርቋል።
Sourse ከዲማ ወረዳ የመንግስት ኮሙንኬሽን ጉዳዮች ጽህፈት ቤት (ሐምሌ 4/2018 ዓ.ም)