31/05/2026
የ7ተኛው ሀገራዊና ክልላዊ ምርጫ ላይ በጊምቦ ወረዳ ከ60 ሺህ በላይ ህዝብ በምርጫ ሂደቱ ይሳተፋል ተብሎ እንደሚጠበቅ ተገለፀ።
በጊምቦ ጋዋታ እና በአድያ ካካ ምርጫ ክልል በ63 የምርጫ ጣቢያዎች ከ60 ሺህ በላይ ህዝብ በምርጫ ሂደቱ ይሳተፋል ተብሎ ይጠበቃል።
በአሁኑ ሰዓትም ምርጫ ጣቢያዎች ለመራጮች ዝግጁ ሆኗል።
በአቤል ተስፋዬ
የጊምቦ ወረዳ መን/ኮሚ/ጉዳ/ጽ/ቤት
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
የቴሌግራም ቻናላችን
https://t.me/gimbogovtcommunicationaffairs
የቲክቶክ ቻናላችን
https://tiktok.com/
ይቀላቀሉ::