Kirubel Gobe

Kirubel Gobe ካላጎነበስክ ማንም ተከሻህ ላይ አይወጣም!

 #መረጃ ጎንደርየደስታ መግለጫ ኦፕሬሽን ተሰራ።ጣቁሳ ወረዳ ቻችና-አሉዋ ቀበሌ የጠላት ጥምር ጦር በከበባ ሲወቀጥ አድሯል።በአፋብን ጎንደር ጠቅላይ ግዛት ዕዝ በጌምድር ክ/ጦር ናደው ብርጌድ ...
19/01/2026

#መረጃ ጎንደር

የደስታ መግለጫ ኦፕሬሽን ተሰራ።

ጣቁሳ ወረዳ ቻችና-አሉዋ ቀበሌ የጠላት ጥምር ጦር በከበባ ሲወቀጥ አድሯል።

በአፋብን ጎንደር ጠቅላይ ግዛት ዕዝ በጌምድር ክ/ጦር ናደው ብርጌድ ተወርዋሪዎች ከበባ ውስጥ የገባው ሐይል ለጊዜው ቁጥሩን ያልታወቀ(ጨለማ ከመሆኑ አንፃር) ሐይል ከምሽጉ ውስጥ ጭቃ ሆኗል።

በአማራ ፋኖ አንድነት የተደሰቱት አናብስቶች የአንድነቱን የመጀመሪያ ጉዞ በድል "ሀ" ብለው ጀምረውታል።

ውጊያውን በበላይነት የመራው የናደው ብርጌድ ዘመቻ መሪ ወጣቱ ተወርዋሪ ነብር አርበኛ አወቀ የደስታ መግለጫ ዘመቻውን በብቃት መርቶታል።

ሙሉና ዝርዝር መረጃውን ይዘን እንመለሳለን።

 #መረጃአፋህድ ጎጠግ ዕዝ በደቡብ ጎንደርና በማዕከላዊ ጎንደር ዞኖች የተሳካ ውጊያ አድርጓል።በደቡብ ጎንደር  የክንደ ነበልባሉ አርበኛ ከፉያለው ደሴ  የእጅ ስራ የሆነው ግዙፉ ገብርዬ ክፍለ...
14/01/2026

#መረጃ
አፋህድ ጎጠግ ዕዝ በደቡብ ጎንደርና በማዕከላዊ ጎንደር ዞኖች የተሳካ ውጊያ አድርጓል።

በደቡብ ጎንደር የክንደ ነበልባሉ አርበኛ ከፉያለው ደሴ የእጅ ስራ የሆነው ግዙፉ ገብርዬ ክፍለ ጦር አጋጥ ሚካኤል ፣ፈረስ ሜዳ፣ ሚዳቂት እና ኤፍራታ ላይ በክፍለ ጦሩ ዋና ዘመቻ አዛዥ እና አባ ከንትር ሽፌ ብርጌድ ዋና ጦር አዛዥ ያለው ጥላሁን እና በክፍለ የጦሩ ምክትል ዘመቻ አዛዥ በአብራኩ ክፋይ ክንድ ሰው ከፌ አማካኝነት በጠላት ላይ ከፍተኛ ምት አርፎበታል። በነዚህ አውደ ውጊያዎች 13 የጠላት ጦር ወደ ማይቀረው ሲሸኝ 18 በላይ ቁስለኛ ሆነዋል።

በማዕከላዊ ጎንደር ዞን በምስራቅ ደንቢያ ወረዳ ከቆላድባ ከተማ ቅርብ እርቀት ጃንጓ ላይ በበጌምድር ክ/ጦር በናደው ብርጌድና በአይሸሽም ብርጌድ ጥምር ሐይል የጠላት ጥምር ጦር ተመቷል።

በዚህ ግንባር 5 ሚሊሻና 12 መከላከያ የሞተ ሲሆን ከ20 በላይ ቁስለኛ አስተናግዷል።

በተደረጉት ውጊያዎች የጠላት ጦር ወደ ነበረበት ተሰብስቦ እንዲቀመጥ የደረገ ሲሆን ቦታዎቹ በፋኖ ሐይል ቁጥጥር ውስጥ ይገኛሉ።

ድሉ ተጠናክሮ ይቀጥላል!
ድል ለአማራ ህዝብ!
አፋህድ ጎጠግ ዕዝ ግንኙነት መምሪያ!

 #መረጃ 2ገብርየ ክፍለጦር ለንጉሱ ልደት ማድመቂያ  ጠላትን እየረፈረፈው ይገኛል።አፋህድ ጎጠግ ዕዝ ግዙፉ ገብርዬ ክፍለ ጦር  አጋጥ ሚካኤል ፣ፈረስ ሜዳ፣ሚዳቂት እና ኤፍራታ ላይ የአባ ከን...
14/01/2026

#መረጃ 2

ገብርየ ክፍለጦር ለንጉሱ ልደት ማድመቂያ ጠላትን እየረፈረፈው ይገኛል።

አፋህድ ጎጠግ ዕዝ ግዙፉ ገብርዬ ክፍለ ጦር አጋጥ ሚካኤል ፣ፈረስ ሜዳ፣ሚዳቂት እና ኤፍራታ ላይ የአባ ከንትር ሽፌ ብርጌድ ከጠላት ጋር ትንቅንቅ ላይ ነው።

ዝርዝር መረጃ ይዘን እንመለሳለን!!!!

 #መረጃጎንደር-ደንቢያ-ጉራንባ ቆላድባ ከተማ ጥግ ጠላት በከበባ እየተወቀጠ ነው።ውጉያውን እያደረገ ያለው አፋህድ ጎጠግ ዕዝ በጌምድር ክ/ጦር ፋሲለደስ እና ናደው ብርጌድ  ናቸው።ሙትና ቁስለ...
14/01/2026

#መረጃ

ጎንደር-ደንቢያ-ጉራንባ ቆላድባ ከተማ ጥግ ጠላት በከበባ እየተወቀጠ ነው።

ውጉያውን እያደረገ ያለው አፋህድ ጎጠግ ዕዝ በጌምድር ክ/ጦር ፋሲለደስ እና ናደው ብርጌድ ናቸው።

ሙትና ቁስለኛ ተዝረክርኳል።

ሙሉ መረጃውን ይዘን እንመለሳለን።

የተሳካ ደፈጣ ተፈጸሟልአማራ ፋኖ ጎንደር ጠቅላይ ግዛት ዕዝ መይሰው ጋፋት ክፍለ ጦር እና እትጌ ጣይቱ ክፍለ ጦር በጥምረት የተሳካ የደፈጣ ኦፕሬሽን ፈጽመዋል።በቀን 05/05/18 ዓ.ም በመና...
14/01/2026

የተሳካ ደፈጣ ተፈጸሟል

አማራ ፋኖ ጎንደር ጠቅላይ ግዛት ዕዝ መይሰው ጋፋት ክፍለ ጦር እና እትጌ ጣይቱ ክፍለ ጦር በጥምረት የተሳካ የደፈጣ ኦፕሬሽን ፈጽመዋል።

በቀን 05/05/18 ዓ.ም በመና መቀጠዋ ወረዳ በተለያየ አቅጣጫ የተንቀሳቀሰውን የአብይ አህመድ ወሮ በላ ወንበር አስጠባቂ ቡድን በደፈጣ መውጫ መግቢ አጥቷል።

የጠላት ሀይል ወደ መቀጠዋ ወረዳ ሲገባ በልዩ ሁኔታ የአማራነት ውሀ ልክ የሆነውን በአርበኛ ተሾመ አበባው የሚመራውን ግዙፉን እትጌ ጣይቱ ክፍለ ጦርን ለማሳደድ ቢያስብም እንዳሰበው አልሆነለትም።

ከዚህ በፊትም በትብብር በአንድነት በጋራ ጠላትን ድባቅ በመምታት የሚታወቁት የመይሰው ጋፋት ክፍለ ጦር ፊቂጦር ብርጌድ ቅዱስ ሻለቃ ጠላት ሙሉ ትኩረቱን ጣይቱ ክፍለ ጦር ላይ ባደረገበት ክስተት ባላሰበው መንገድ በቅጽበት ተወርውረው መሀል ላይ በመግባት ከምሽቱ 12:00 እስከ 1:00ስዓት ድረስ የተሳካ የደፈጣ ኦፕሬሽን ተፈጽሟል።

የመይሰው ጋፋት ክፍለ ጦር ፊቂጦር ብርጌድ በጀግናው አርበኛ ቅዱስ ደሴ የተሰየመችው በአርበኛ ያብባል ተስፋ የምትመራው ቅዱስ ሻለቃ በፈጸመችው የተሳካ የደፈጣ ኦፕሬሽን ስዓቱ የመሸ በመሆኑ ለጊዜው ቁጥሩ ያልታወቀ የጠላት ሀይል ሙት እና ቁስለኛ እንዲሆን ተደርጓል።

የፋኖን ምት መቋቋም ያቃተው የወንበዴው ቡድን የዘፈቀደ ተኩስ በመተኮስ ባዶ ተራራ እየደበደበ ይገኛል።
በመጨረሻም የተለመደውን ጸረ አማራነቱን ለማሳየት ምንም ፋኖ ጋር ግንኙነት የሌላቸውን የአርሶ አደር ከብቶች በጥይት ደብድቦ ገሏል።

አሳድዳለሁ ብሎ የገባው የጠላት ሀይል መመለሻ ጠፍቶት በየተራራው ተንጠልጥሎ ይገኛል።
መቀጠዋ ለጠላት ሲኦል መሆኑ ይቀጥላል
አንድነት ሀይል ነው‼️
ድል ለአማራ ፋኖ‼️

ባንቴ ጌትነት
የመይሰው ጋፋት ክፍለ ጦር ቃል አቀባይ

 #አፋህድ ጎ/ጠ/ግ ዕዝ ከጎንደር አየር ማረፊያ በቅርብ እርቀት በተጣለ ደፈጣ የስርዓቱ ጥምር ጦር ተመታ።በአፋህድ  ጎንደር ጠቅላይ ግዛት እዝ አፄዎቹ ክፍለ ጦር አድኖ አወቀ ብርጌድ በተሰራ...
12/01/2026

#አፋህድ ጎ/ጠ/ግ ዕዝ
ከጎንደር አየር ማረፊያ በቅርብ እርቀት በተጣለ ደፈጣ የስርዓቱ ጥምር ጦር ተመታ።

በአፋህድ ጎንደር ጠቅላይ ግዛት እዝ አፄዎቹ ክፍለ ጦር አድኖ አወቀ ብርጌድ በተሰራ ደፈጣ የጠላት ጦር ተመቶ ተመልሷል።

ከማክሰኝት ወደ ጠዳ በእንቅስቃሴ ላይ እያለ ልዩ ስሙ ጭንጫየ ከተባለ ቦታ ላይ በተጣለ ደፈጣ እስካሁን በደረሰን መረጃ ስድስት የስርዓቱ አገልጋይ ሰራዊት ወደ እማይቀረው ሲሸኙ ሶስት የጠላት ጦር ከፍተኛ ጉዳት አስተናግደው ህክምና እንደገቡና ቁጥሩ ከዚህ በላይ እንደሚሆን መረጃወች አሳይተዋል።

የአርበኛ ሶሎሞን አጠና ግርፈ የሆነው አፄዎች ክፍለጦር ቅርብ ወራጆች ቢፍረከረኩም ከባህርዳር ጎንደር በሚወስደው ዋና መንገድ አስደማሚ ጀብድ በመፈፀም ተጋድሎ እያደረገ ይገኛል።

ጎንደር ጠቅላይ ግዛት እዝ ግንኙነት መምሪያ
ጥር 4/2018 ዓ:ም

 #መረጃ ጎንደርበደንቢያ የደፈጣ ውጊያ ተጠናክሮ ቀጥሏል።እሁድ ለሰኞ ንጋት 10:00 ላይ በጨለማ እንቅስቃሴ ላይ በነበረ የጠላት ጦር በተሰራ የደፈጣ ጥቃት ከፍተኛ ቁጥር ያለው የጠላት ሐይል...
12/01/2026

#መረጃ ጎንደር

በደንቢያ የደፈጣ ውጊያ ተጠናክሮ ቀጥሏል።

እሁድ ለሰኞ ንጋት 10:00 ላይ በጨለማ እንቅስቃሴ ላይ በነበረ የጠላት ጦር በተሰራ የደፈጣ ጥቃት ከፍተኛ ቁጥር ያለው የጠላት ሐይል ተመቷል።

ምዕራብ ደንቢያ ቆላድባ ከተማ አቅራቢያ ሱፋንቃራ ከሚባል ቦታ ላይ በአፋህድ ጎጠግ ዕዝ በጌምድር ክፍለጦር ፋሲለደስ ብርጌድ በተሰራ የሌሊት ደፈጣ የተመታው የጠላት ሐይል ከፍተኛ ቁጥር ያለው አስክሬን በጀምላ ሲቀበር ያረፈደ ሲሆን ከ15 በላይ ቁስለኛ ቆላድባ ታቅፎ መሔዱን ታውቋል።

በአልሞ ተኳሾቹ የበጌምድር ክፍለ ጦር ፋሲለደስ ብርጌድ ቴዎድሮስ ሻለቃ፤ በሻለቃ ስጦት ጀንበር እየተመራች በፈፀመትው ተልዕኮ ጠላትን ወደ መጣበት በመሰብሰብ ቀጠናዋን አስጠብቃ ትገኛለች።

ጥር 4/5/2018
የአፋህድ ጎጠግ ዕዝ ግንኙነት መምሪያ

 #መረጃይህ ከታች የሚታየው በአፋህድ ጎጠግ ዕዘ በጌምድር ክ/ጦር  አይሸሽም ዮሐንስ ብርጌድ ስም በከተሞች የሚንቀሳቀስ የገንዘብ ማሰባሰቢያ ወረቀት በተቋሙ ስም ያልወጣ፤ በውሸት ማህተምና የ...
11/01/2026

#መረጃ

ይህ ከታች የሚታየው በአፋህድ ጎጠግ ዕዘ በጌምድር ክ/ጦር አይሸሽም ዮሐንስ ብርጌድ ስም በከተሞች የሚንቀሳቀስ የገንዘብ ማሰባሰቢያ ወረቀት በተቋሙ ስም ያልወጣ፤ በውሸት ማህተምና የብርጌዱ አዛዥ ባልሆነ ግለሰብ የሚደረግ የስርቆት እንቅስቃሴ ነው።

በመሆኑም በዚህ ወረቀት የሚያጭበረብሩ ግለሰቦችን ማህበረቡ እነዲያጋልጣቸው እየጠየቅን ምንም አይነት የገንዘብ ማሰባሰብ ዘመቻ ያላደረግን በመሆኑ ማህበረሰቡ እራሱን ከስርቆን እንዲከላከል እናሳስባለን።

አይሸሽም ዮሐንስም ብርጋድ!

አፋህድ ጎንደር ጠቅላይ ግዛት ዕዝ 206ኛ  ከፉያለው ደሴ ኮር  ከባዕል ድባብ ሳይወጣ የተጠና የደፈጣ ኦፕሬሽን በመስራት ኮረኔሉ እና አጃቢዎቻቸውን ጨምሮ ሌሎች አባሎች ከፍተኛ ጉዳት አስተና...
10/01/2026

አፋህድ ጎንደር ጠቅላይ ግዛት ዕዝ 206ኛ ከፉያለው ደሴ ኮር ከባዕል ድባብ ሳይወጣ የተጠና የደፈጣ ኦፕሬሽን በመስራት ኮረኔሉ እና አጃቢዎቻቸውን ጨምሮ ሌሎች አባሎች ከፍተኛ ጉዳት አስተናግደዋል።

በጉና በጌምድር ወረዳ ክምር ድንጋይ ከተማ አፋህድ ጎንደር ጠቅላይ ግዛት ዕዝ 206ኛ ከፉያለው ደሴ ኮር ተራራው ራስ ጉና ክፍለ ጦር በደፈጣ ብልሀተኞች የተጠና ወታደራዊ ግዳጅ ትናት ከቀኑ 11:00 ሰዓት ላይ በተሰራ የደፈጣ ኦፕሬሽን የአገዛዙ ጉዳይ አስፈጻሚ ኮረኔል እና አጃቢዎቹ ሚካኤል ተብሎ በሚጠራ አካባቢ የቅኝት እንቅስቃሴ እያደረገ ባለበት ተኩስ በመክፈት ከፍተኛ ጉዳት የደረሰባቸው ሲሆን ኮረኔሉ ደብረ ታቦር ሆስፒታል ከፍተኛ ክትትል እየተደረገለት ሲሆን አብረውት ይንቀሳቀሱ የነበሩት አጃቢዎችና ሌሎች አባላት ደግሞ ክምር ድንጋይ ጤና ጣቢያ በህክምና ላይ ይገኛሉ።

ድል ለአማራ ፋኖ!!!
ድል ለአማራ ህዝብ!!!
አፋህድ ጎንደር ጠቅላይ ግዛት ዕዝ 206ኛ ከፉያለው ደሴ ኮር ቃል አቀባይ ክፍል!!!

መረጃ  #ጎንደርጥር 2/2018 ዓ/ምምዕራብ ደንቢያ የተሳካ ደፈጣ ተፈፀመበምዕራም ደንቢያ ልዩ ቦታው በበራ ገብርኤል (አምስት ቁጥር) የተባለ ቦታ በተጣለ ደፈጣ የስርዓቱ ጥምር ጦር ጭድ ሆኗ...
10/01/2026

መረጃ #ጎንደር

ጥር 2/2018 ዓ/ም

ምዕራብ ደንቢያ የተሳካ ደፈጣ ተፈፀመ

በምዕራም ደንቢያ ልዩ ቦታው በበራ ገብርኤል (አምስት ቁጥር) የተባለ ቦታ በተጣለ ደፈጣ የስርዓቱ ጥምር ጦር ጭድ ሆኗል።

ከደልጊ ወደ ጯሒት በመኪና በመጓዝ ላይ የነበረ የጠላት ሐይል በአፋህድ ጎጠግ ዕዝ በጌምድር ክ/ጦር የናደው ብርጌድ አናብስቶች የተመታ ሲሆን ከ10 በላይ ሙትና ከ15 በላይ ቁስለኛ ታቅፎ ሔዷል።

አናብስቶቹ የጠላትን ሐይል ቅስሙን ሰብረው ከአስመለሱት በኋላ ቀጠናውን አስከብረው ይዘው ይገኛሉ።

በተያያዘ መረጃ በየ እለቱ ከፍተኛ ተጋድሎ እያደረገ ቀጠናውን ሳያስደፍር እየታገለ የሚገኘው ናደው ብርጌድ ከትናት በፊት በምስራቅ ደንቢ ዋና ከተማ ቆላድባ ከተማ በመግባት ከፍተኛ ተጋድሎ ሲያደርጉ ያደሩ ሲሆን የጠላት ጦር በአለበት ካንፕ ተሰብስቦ እንዲቀመጥ ማድረግ ተችሏል።

 #ሰበር የስርዓቱ ሻለቃ መሪና ሰራዊት ተደመሰሰየአፋህድ ጎጠግ ዕዝ 206ኛ ከፍያለው ደሴ ኮር  ጀኔራል ሐይሌ መለስ _ዘውባንተ ክ/ጦ የጠላት ሻለቃ መሪን ጨምሮ መስመራዊ መኮነኖችን ላይመለሱ...
05/01/2026

#ሰበር

የስርዓቱ ሻለቃ መሪና ሰራዊት ተደመሰሰ

የአፋህድ ጎጠግ ዕዝ 206ኛ ከፍያለው ደሴ ኮር ጀኔራል ሐይሌ መለስ _ዘውባንተ ክ/ጦ የጠላት ሻለቃ መሪን ጨምሮ መስመራዊ መኮነኖችን ላይመለሱ ሸኝቷል።

በ25/04/2018 ዓ.ም ክፍለጦሩ በቀጠናው ከሚገኘ አፋብሐ ጉና ክፍለ ጦር እስቴ ዴንሳ ብርጌድ አመራሮች ጋር ስለ ቀጠናዊ ጉዳይ ውይይት እያደረጉ በአሉበት ሰዓት ለማፈን የመጣው የጠላት ሐይል ከጥዋቱ 4:00 እስከ 8:00 የዘለቀ እልህ አስጨራሽ ውጊያ የገጠመው ሲሆን ከአቀደው በተቃራኒ ሻለቃውን ጨምሮ 8 ሙትና 4 ቁስለኛ ታቅፎ ተመልሷል።

የአፋህድ ጎ/ጠ/ግ ዕዝ ግንኙነት መምሪያ

ታህሳስ 26/2018 ዓ.ም

መረጃ  #ጎንደርከፍተኛ ቁጥር ያለው የጠላት ጥምር ጦር ተመታ።በማዕከላዊ ጎንደር ምዕራብ ደንቢያ ወረዳ ጎርጎራ(ዋራጅ) እና ጅብጅባ የተባሉ በታወች ላይ በተጣለ ደፈጣ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ጥም...
04/01/2026

መረጃ #ጎንደር
ከፍተኛ ቁጥር ያለው የጠላት ጥምር ጦር ተመታ።

በማዕከላዊ ጎንደር ምዕራብ ደንቢያ ወረዳ ጎርጎራ(ዋራጅ) እና ጅብጅባ የተባሉ በታወች ላይ በተጣለ ደፈጣ ከፍተኛ ቁጥር ያለው ጥምር ጦር ተመቷል።

መነሻውን ጯሒት በማድረግ ከጯሒት-ደልጊና ከጯሒት ጎርጎራ የሚሔድ የጠላት ሐይል ላይ በበጌምድር ክፍለጦር ናደው ብርጌድ በተጣለ ደፈጣ የአድማ ብተና፤ሚሊሻ እና መከላከያ ሐይል በከፍተኛ ሁኔታ ተመቷል።

በደረሰበት ኪሳራ ክፋኛ የተበሳጨው ገዳይ ቡድን አስክሬን ጭኖ ሲመለስ መንገድ ላይ ያገኘቸውን ንፁሐን እየገደለ እና ንብረት እያወደመ ተመልሷል።

በትናትናው እለት በዚሁ ቀጠና ሰረቀን የሚባል ቦታ ሶስት ሔክታር መሬት ማውደሙን መዘገባችን ይታወሳል።

የአፋህድ ጎጠግ ዕዝ ግንኙነት መምሪያ!

ታህሳስ 26/2018 ዓ/ም

Address

Gondar

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Kirubel Gobe posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share