28/04/2026
፦ ኢራን ‘የመፈራረስ አደጋ ላይ’ እንደሆነች በቅርቡ ‘አሳውቃናለች”- ትራምፕ
“ኢራን ‘የመፈራረስ አደጋ ላይ’ እንደሆነች በቅርቡ አሳውቃናለች ስሉ የአሜሪካው ፕሬዝዳንት ዶናልድ ትራምፕ ገለጹ።
ትራምፕ አክለዉም የአመራር ሁኔታቸውን ለመፍታት በሚሞክሩበት በዚህ ወቅት ‘የሆርሙዝ ስትሬትን (Hormuz Strait)’ በተቻለ ፍጥነት ‘እንድንከፍትላቸው’ ይፈልጋሉ” ስሉ ገልጸዋል።