Hadiya zone Government Communication

Hadiya zone Government Communication የሀድያ ዞን የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች መምሪያ ቀልጣፋ፣ ውጤታማና ተደራሽ የሆነ የመንግሥት የኢንፎርሜሽን ኮሙዩኒኬሽን ሥርዓት በመገንባት መንግስትና ሕዝብን ማገናኘት
(1)

This is the offical facebook home page of Hadiya Zone Communication

‹ቀልጣፋ፣ ውጤታማና ተደራሽ የሆነ የመንግሥት የኢንፎርሜሽን ኮሙዩኒኬሽን ሥርዓት በመገንባት መንግሥትንና ሕዝብን ተጠቃሚ በማድረግ አንድ ፖለቲካዊና ኢኮኖሚያዊ ማኀበረሰብን ለመገንባት በሚደረገው ጥረት ጉልህ አስተዋጽኦ ማድረግ ነው።

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክትየኢትዮጵያ ሕዝብ አስደናቂም ተአምረኛም ሕዝብ ነው። ከፈጣሪ በቀር ሕዝባችንን አሟልቶ ሊያውቅና ሊገመግም የሚችል ማን ነው? የዳበረ ባህል፣ ...
01/06/2026

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት

የኢትዮጵያ ሕዝብ አስደናቂም ተአምረኛም ሕዝብ ነው። ከፈጣሪ በቀር ሕዝባችንን አሟልቶ ሊያውቅና ሊገመግም የሚችል ማን ነው? የዳበረ ባህል፣ ሀገር ወዳድና የወል መሻቱን መጠበቅ የሚችል ሕዝብ መሆኑን በዘንድሮው ምርጫ ዳግም ለዓለም አሳይቷል። በዛሬው ታሪካዊ ዕለት፡-
• የሌሊቱ ብርድና ጨለማ ያላስፈራቸው፣
• የቀትሩ ፀሐይና ድንገተኛ ዝናብ ያልበገራቸው
• ሠርግ፣ ኀዘን፣ ወሊድና ሌሎች ማኅበራዊ ሁነቶች ያላገዳቸው፣
• ረጃጅም ሰልፎች ያላታከታቸው፣
• የአካል ጉዳት ድምጽ ለመስጠት ያልገደባቸው፣
• ሕመም እና እርጅና የሀገር ተስፋን ከማየት ያላገዳቸው፣
• የነገ ሀገር ተረካቢ ጨቅላ ልጃቸውን ማዘል ያላደከማቸው፣
• ከምንም በላይ የጠላት ጩኸትና ማስፈራሪያ ያላስቆማቸው ዜጎች፤
በብዙ ውጣ ውረዶች መካከል (against all odds) ያሳያችሁት ጽናት ለዴሞክራሲና ለሀገር ሕልውና የተከፈለ ነውና ከልብ የመነጨ ምስጋና ይገባቸዋል፡፡

ይሄንን ሕዝብ ማገልገል መታደል ነውና ተመራጮች ያከበራችሁን አክብራችሁ ለዴሞክራሲ ሥርዓት ዋጋ የከፈለውን ይሄንን ሕዝብ በንጽሕና ለማገልገል ያብቃችሁ።

በሌሞ 01 እና በሶሮ 02 ምርጫ ክልሎች የድምፅ ቆጠራ ሥራ እየተከናወነ ነውበማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሀድያ ዞን በሚገኙት ሌሞ 01 እና ሶሮ 02 ምርጫ ክልሎች የድምፅ ቆጠራ ሥራ በታዛቢዎ...
01/06/2026

በሌሞ 01 እና በሶሮ 02 ምርጫ ክልሎች የድምፅ ቆጠራ ሥራ እየተከናወነ ነው

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል በሀድያ ዞን በሚገኙት ሌሞ 01 እና ሶሮ 02 ምርጫ ክልሎች የድምፅ ቆጠራ ሥራ በታዛቢዎችና በምርጫ አስፈጻሚዎች ፊት እየተከናወነ መሆኑን ከሀዲያ ቴሌቪዥን ያገኘነው መረጃ ያመላክታልደ

በሀዲያ ዞን ሌሞ 02 የምርጫ ክልል በቦኖሻ ከተማ  የምርጫ ሂደቱ በተጠናቀቀባቸው ጣቢያዎች የድምፅ መስጫ ወረቀት ቆጠራ እየተካሔደ ነው። #ሀድያ ቲቪ
01/06/2026

በሀዲያ ዞን ሌሞ 02 የምርጫ ክልል በቦኖሻ ከተማ የምርጫ ሂደቱ በተጠናቀቀባቸው ጣቢያዎች የድምፅ መስጫ ወረቀት ቆጠራ እየተካሔደ ነው። #ሀድያ ቲቪ

በምዕራብ ባደዋቾ ወረዳ በሲቄ 01 ምርጫ ክልል ተዘዋውረን ምልከታ ባደረግንበት ወቅት በለያዩ ምርጫ  ጣቢያዎች  ድምፅ የመስጠት ሂደቱ በሰላም ተጠናቆ የድምፅ ቆጠራ ሂደት እየተካሄደ ይገኛል።...
01/06/2026

በምዕራብ ባደዋቾ ወረዳ በሲቄ 01 ምርጫ ክልል ተዘዋውረን ምልከታ ባደረግንበት ወቅት በለያዩ ምርጫ ጣቢያዎች ድምፅ የመስጠት ሂደቱ በሰላም ተጠናቆ የድምፅ ቆጠራ ሂደት እየተካሄደ ይገኛል። #ሀድያ ቲቪ

በሀዲያ ዞን ሌሞ 02 የምርጫ ክልል በቦኖሻ ከተማ  የምርጫ ሂደቱ በተጠናቀቀባቸው ጣቢያዎች የድምፅ መስጫ ወረቀት ቆጠራ እየተካሔደ ነው። #ሀድያ ቲቪ
01/06/2026

በሀዲያ ዞን ሌሞ 02 የምርጫ ክልል በቦኖሻ ከተማ የምርጫ ሂደቱ በተጠናቀቀባቸው ጣቢያዎች የድምፅ መስጫ ወረቀት ቆጠራ እየተካሔደ ነው።
#ሀድያ ቲቪ

በምዕራብ ባደዋቾ ወረዳ በሲቄ 01 ምርጫ ክልል ተዘዋውረን ምልከታ ባደረግንበት ወቅት በለያዩ ምርጫ  ጣቢያዎች  ድምፅ የመስጠት ሂደቱ በሰላም ተጠናቆ የድምፅ ቆጠራ ሂደት እየተካሄደ ይገኛል።...
01/06/2026

በምዕራብ ባደዋቾ ወረዳ በሲቄ 01 ምርጫ ክልል ተዘዋውረን ምልከታ ባደረግንበት ወቅት በለያዩ ምርጫ ጣቢያዎች ድምፅ የመስጠት ሂደቱ በሰላም ተጠናቆ የድምፅ ቆጠራ ሂደት እየተካሄደ ይገኛል።

#ሀድያ ቲቪ

በሶሮ 02 ምርጫ ክልል የነበረው የድምፅ አሰጣጥ ሂደት መጠናቀቁን ተከትሎ፤ በአሁኑ ሰዓት በሁሉም ጣቢያዎች የድምፅ ቆጠራ ሥራ በታዛቢዎችና በምርጫ አስፈጻሚዎች ፊት እየተከናወነ መሆኑን ሀዲያ...
01/06/2026

በሶሮ 02 ምርጫ ክልል የነበረው የድምፅ አሰጣጥ ሂደት መጠናቀቁን ተከትሎ፤ በአሁኑ ሰዓት በሁሉም ጣቢያዎች የድምፅ ቆጠራ ሥራ በታዛቢዎችና በምርጫ አስፈጻሚዎች ፊት እየተከናወነ መሆኑን ሀዲያ ቴሌቪዥን በስፍራው ተዘዋውሮ ለመታዘብ ችሏል።

#ሀድያ ቲቪ

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክትየኢትዮጵያ ሕዝብ አስደናቂም ተአምረኛም ሕዝብ ነው። ከፈጣሪ በቀር ሕዝባችንን አሟልቶ ሊያውቅና ሊገመግም የሚችል ማን ነው? የዳበረ ባህል፣ ...
01/06/2026

የጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መልዕክት

የኢትዮጵያ ሕዝብ አስደናቂም ተአምረኛም ሕዝብ ነው። ከፈጣሪ በቀር ሕዝባችንን አሟልቶ ሊያውቅና ሊገመግም የሚችል ማን ነው? የዳበረ ባህል፣ ሀገር ወዳድና የወል መሻቱን መጠበቅ የሚችል ሕዝብ መሆኑን በዘንድሮው ምርጫ ዳግም ለዓለም አሳይቷል። በዛሬው ታሪካዊ ዕለት፡-
• የሌሊቱ ብርድና ጨለማ ያላስፈራቸው፣
• የቀትሩ ፀሐይና ድንገተኛ ዝናብ ያልበገራቸው
• ሠርግ፣ ኀዘን፣ ወሊድና ሌሎች ማኅበራዊ ሁነቶች ያላገዳቸው፣
• ረጃጅም ሰልፎች ያላታከታቸው፣
• የአካል ጉዳት ድምጽ ለመስጠት ያልገደባቸው፣
• ሕመም እና እርጅና የሀገር ተስፋን ከማየት ያላገዳቸው፣
• የነገ ሀገር ተረካቢ ጨቅላ ልጃቸውን ማዘል ያላደከማቸው፣
• ከምንም በላይ የጠላት ጩኸትና ማስፈራሪያ ያላስቆማቸው ዜጎች፤
በብዙ ውጣ ውረዶች መካከል (against all odds) ያሳያችሁት ጽናት ለዴሞክራሲና ለሀገር ሕልውና የተከፈለ ነውና ከልብ የመነጨ ምስጋና ይገባቸዋል፡፡

ይሄንን ሕዝብ ማገልገል መታደል ነውና ተመራጮች ያከበራችሁን አክብራችሁ ለዴሞክራሲ ሥርዓት ዋጋ የከፈለውን ይሄንን ሕዝብ በንጽሕና ለማገልገል ያብቃችሁ።
# #የክልሉ ኮሙንኬሽን # #

በሆሳዕና ከተማ የመራጮች የምሽት ድምጽ አሰጣጥ ሂደት (በምስል)፦  #ኢዜአ
01/06/2026

በሆሳዕና ከተማ የመራጮች የምሽት ድምጽ አሰጣጥ ሂደት (በምስል)፦



#ኢዜአ

01/06/2026

Address

Hossana

Telephone

+251465551908

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Hadiya zone Government Communication posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share