08/06/2023
ዛሬ በቀን 01/10/2015 ዓም በጂንካ ከተማ አስተዳደር ፖሊስ መዋቅር በሚታዩ ጉድለቶችና በቀጣይ ትኩረት በሚሹ እንደዚሁም ትኩረት ልሰጥ በሚያስፈልጋቸው አቅጣጫዎች ላይ ያተኮረ ከፖሊስ አመራሩ አካላት እና ከአባላቱ ጋር የግምገማ ነክ የውይይት መድረክ የዞኑ ፖሊስ መምሪያ ዋና አዛዥ በተገኙበት የከተማው ፖሊስ ጽ/ቤት ከከተማው አሰተዳደር የሰላምና ፀጥታ ጽ/ቤት ጋር በጋራ በመሆን ማካሄድ ጀመሩ የገምገማውንም መድረክ የከተማው አስተዳደር ምክቲል ከንቲባና የጤና ጽ/ቤት ኃላፊ አቶ ይሄነው ተስፋዬ የመክፈቻ ንግግር በማድረግ በይፋ አስጀምረውታል የመድረኩን አጠቃላይ ሂደት ይዘን የምንመለስ ይሆናል ።
ሰኔ 01/10/2015 ዓም ።
------------------------------
ለመረጃው የጂንካ ከተማ አስተዳደር የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ጽ/ቤት ነው ።
፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨፨