06/07/2026
“የፍርድ ቤት አገልግሎት አሰጣጥን ለማሻሻል ከከፍተኛ የትምህርት ተቋማት ጋር በትብብር መስራት ያስፈልጋል” ክቡር አቶ አለምአንተ አግደው-የአማራ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዝደንት
ጠቅላይ ፍርድ ቤቱ ከጎንደር ዩኒቨርሲቲ ጋር የክልሉን የዳኝነት እና የፍትሕ ስርዓት ለማሻሻል በትብብር ለመስራት የመግባቢያ ስምምነት ሰነድ በተፈራረመበት ወቅት Amhara Media Corporation/ አማራ ሚዲያ ኮርፖሬሽን ያጠናቀረው ዘገባ