10/09/2026
የክልሉ ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽህፈት ቤት ኃላፊ ዶክተር ዲላሞ ኦቶሬ በወራቤ ከተማ የተገነባውን የአቅመ ደካማ እናት ቤት መርቀው ቁልፍ አስረከቡ
ሆሳዕና፣ ጳጉሜ 5/2018 ዓ.ም
በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ስልጤ ዞን ወራቤ ከተማ በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ብልጽግና ፓርቲ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት አዘጋጅነት ተገንብቶ የተጠናቀቀው የአቅመ ደካማ እናት መኖሪያ ቤት የቁልፍ ማስረከብ መርሃ ግብር ዛሬ ተካሂዷል ።
በመርሃ ግብሩ የፍራፍሬና የውበት ችግኝ ተከላ ተከናውኗል ።