17/12/2023
የሚሌ ወረዳ ሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ፅ/ቤት ከሉሲ የተቀናጀ የልማት ማህበር ጋር በመተባበር በዛሬው እለት ከወረዳ ሴክተር ፅ/ቤቶች ለተመረጡ ባለሙያዎች እና ከቀበሌ ለተውጣጡ የማህበረሰብ ተወካዬች ማለትም የሀ/አባቶች ፣ የቀበሌ ሊቀመንበሮች እና አወላጆች (ኡለቲና)በሴቶችና ህፃናት ላይ የሚፈፀሙ ጎጂ - ልማዳዊ ድርጊቶች በተለይ የሴት ልጅ ግርዛት እና ፆታን መሠረት ያደረጉ ጥቃቶችን መከላከል የሚያስችል የግንዛቤ ማስጨበጫ ስልጠና ተሰጥቷል