Yllätyt, mikä sinua täällä odottaa

Yllätyt, mikä sinua täällä odottaa This is the official page of the Consulate General of Ethiopia in Chongqing, China.

11/08/2021
10/08/2021
08/08/2021
08/08/2021
08/08/2021
06/08/2021

Press Statement on Protection of Cultural Sites
=====
TPLF has continued launching attacks and creating havoc in the adjacent territories of the Tigray region. The TPLF forces also continue to impede humanitarian assistance, thereby putting the lives of many millions at risk.

Despite the unilateral ceasefire declared by the Government, the TPLF forces have turned a deaf ear to the call by the international community to cease all sorts of hostility and allow the delivery of humanitarian assistance to the people in need and for farmers in the Region to make use of the rainy season.

Due to the recent attacks by the force in some areas in the Amhara Region, the people are concerned about the possible destruction of religious and other institutions by the TPLF which signify the centuries-old identity, religion, and culture of Ethiopian people. This concern stems from the fact that the TPLF has done a lot of pillaging, looting, and destruction over the past eight months.

The Government will take all the necessary measures to ensure that these sacred places and other institutions are well protected and call on the international community to condemn this heinous act of the TPLF.

Office of the Spokesperson
06 August 2021

06/08/2021

05/08/2021

አሸባሪው ሕወሃት እያደረገ ያለው ወታደራዊ እንቅስቃሴ እንዳሳሰባቸው ሳማንታ ፓወር ተናገሩ

ሐምሌ 28/2013(ኢዜአ) አሸባሪው ሕወሃት እያደረገ ያለው ወታደራዊ እንቅስቃሴ እንዳሳሰባቸው የአሜሪካው ዓለም አቀፍ ልማት ኤጀንሲ (ዩ ኤስ ኤድ) ኃላፊ ሳማንታ ፓወር ተናገሩ።

በኢትዮጵያ ጉብኝት እያደረጉ ያሉት የአሜሪካው ዓለም አቀፍ ልማት ኤጀንሲ (ዩ ኤስ ኤድ) ኃላፊ ሳማንታ ፓወር በኢትዮጵያ ዛሬ ምሽት ላይ መግለጫ ሰጥተዋል።

በመግለጫቸውም፤ ቀደም ብለው በትግራይ ክልል ስላለው የሰብዓዊ ድጋፍ በተመለከተ ከሠላም ሚኒስትርና ከሌሎች የሥራ ሃላፊዎች ጋር ገንቢ ውይይት ማድረጋቸውን ገልጸዋል።

በክልሉ የሚቀርበው የሰብዓዊ ድጋፍ አሁንም መፋጠን እንዳለበት ጠቁመው በዚህም ከመንግሥት የሥራ ሃላፊዎች ጋር መግባባት ላይ መድረሳቸውን አስታውቀዋል።

ይሁንና በዚህ የሰብዓዊ ቀውስ ወቅት አሸባሪው ሕወሃት ወደ አጎራባች ክልሎች የሚያካሂደው ወታደራዊ እንቅስቃሴ አንዳሳሰባቸው ነው ሃላፊዋ ሳማንታ ፓውር የተናገሩት።

በዚህ ሕወሃት በሚያደርገው ወታደራዊ እንቅስቃሴ በአማራ ክልል 150 ሺህ ሰዎች በአፋር ደግሞ 76 ሺህ ሰዎች ከቀያቸው መፈናቀላቸውን ነው ያረጋገጡት።

በኢትዮጵያ ጉብኝት እያደረጉ ያሉት የአሜሪካው ዓለም አቀፍ ልማት ኤጀንሲ (ዩ ኤስ ኤድ) ኃላፊ ሳማንታ ፓወር ላለፉት አራት ቀናት በሱዳን ጉብኝት አድርገዋል።

አሸባሪው የህወሃት ቡድን ኢትዮጵያን ለማፍረስ በተግባር በመንቀሳቀስ በአገር መከላከከያ ሰራዊት ላይ ጥቃት መፈፀሙን ጨምሮ በዜጎች ላይ ከፍተኛ ሰብአዊ ጉዳት እያደረሰ መሆኑ ይታወቃል።

05/08/2021
05/08/2021
04/08/2021

On suspension of three NGOs by the Agency for Civil Society Organizations

Address

Room 2204 Xinhua International Tower, 27 Minquan Road, Yuzhong District
Chongqing
400010

Opening Hours

Monday 08:30 - 12:30
13:30 - 17:30
Tuesday 08:30 - 12:30
13:30 - 17:30
Wednesday 08:30 - 12:30
13:30 - 17:30
Thursday 08:30 - 12:30
13:30 - 17:30
Friday 08:30 - 11:30
13:30 - 17:30
Saturday 09:00 - 17:00
Sunday 09:00 - 17:00

Telephone

+862363734734

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Yllätyt, mikä sinua täällä odottaa posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Organization

Send a message to Yllätyt, mikä sinua täällä odottaa:

Shortcuts

Share