10/08/2022
ይህ አለም ሰዋች ሁሉ እኩል የሚሄድበት አለም አይደለችም ከፍ አና ዝቅ ማለት የህይወት ግዴታ ነው። የተወለድኩት እዚሁ አ/አ ሲሆን ከቤተሰቦቼ ጋር ነው የምኖረው። ቤተሰቦቼ እናት አባቴ እኔን በማሳደግ እና በማስተማር ብዙ ነገሮችን መስዋእት አድርገዋል እንደ ሁሉም ኢትዮጵያዊ ቤተሰብ ለእኔ ለፍተዋል አሁን ላይ አድግያለው ቤተሰቦቼን በመርዳት ላይ እገኛለሁ ። ህይወትን ለማሳለፍ ባንክ ላይ ተቀጥሬ እሰራ ነበር። በዚህ የህይወት ሂደት ላይም እጅግ ከፍተኛ ችግሮችን አሳልፈናል እኔ አና ቤተሰቤ እንዲያልፍልን ከምሰራበት ድርጅት በአንድ ወቀት ገንዘብ ተበደርኩ ሰርቼ መክፈልን በማሰብ ሂወት ግን በምፈልገው አላማ ሳላውለው ጠፋ የምናድርበት መኖርያ ቤትም ከወንዝ ዳር ነው አና ክረምቱ ሲመጣ እርሱም ለመውደቅ አዘመመ: የህይወት አጣብቅኝ ውስጥ ገባው በዚህ ምክንያት በከፍተኛ ጭንቀት ተያዝኩኝ። እነዛ ሚስኪን እኔን እዚህ ለማድረስ የለፉት አናት አባቴ ምን እንደማረግላቸው ግራ ተጋባው ... ጨለመብኝ የህይወት አጣብቂኝ ወስት መንከላወስ ሆነ እዳዬ ለህመሜ መድሀኒት መግዣ ያስፈልገኛል ይሄን ሁሉ ዕዳ የተሸከመች ማንነት ከእናት እርዳታን ትሻለች..... call 0904113333