30/07/2025
#አረንጓዴዐሻራ
"በመትከል ማንሰራራት" በሚል መሪ ቃል ነገ በሀገር አቀፍ ደረጃ 700 ሚሊዮን ችግኞች ይተከላሉ።
የኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ አስተዳደርም በነገው እለት በሚካሔደው የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሃ ግብር ቅድመ ዝግጅቱን አጠናቋል።
የኮልፌ ቀራኒዮ ክፍለ ከተማ የዚህ ታላቅ ንቅናቄ አካል ሲሆን፣ በተለያዩ የህብረተሰብ ክፍሎች ተሳትፎ በአንድ ጀምበር የችግኝ ተከላ መርሃ ግብርም ያካሂዳል።
አስተዳደሩም ነዋሪዎች ከጠዋቱ 12 ሰዓት ጀምሮ በተዘጋጁ የመትከያ ቦታዎች በመገኘት በዚህ ታሪካዊ ቀን ተሳታፊ እንድትሆኑ ጥሪውን ያቀርባል።
The national level of national levels of the national level of the leader, "planting" is planted nationally.
Collee City Administration also completed the preparation of the green firmament program on the day.
Kolfyle City Sub-City is part of this great movement, including the nursery program in one beginning in different parts of the community.
The administration offers the call for people who are prepared by the ge***al days from 12:00 o'clock in the morning.