30/07/2026
በቂያማ እለት ሚዛን ላይ የከበዱ ተግባራቶች!
ረሱል (ﷺ) እንዲህ ብለዋል፦
﴿بَخٍ بَخٍ لِخمسٍ ما أثقلَهُنَّ في الميزانِ: لا إلهَ إلّا اللهُ، وسبحانَ اللهِ، والحمدُ للهِ، واللهُ أكبرُ، والولَدُ الصالِحُ، يُتوَفّى للمرْءِ المسلِمِ فيَحتَسِبُهُ﴾
“አምስት ነገሮች በመልካም ስራ ሚዛን ላይ ሲቀመጡ ክብደታቸው ምነኛ ታላቅ ነው! ምነኛ ድንቅ ናቸው! ላኢላአሃ ኢለላህ፣ ወሱብሃንአላህ፣ ወልሃምዱሊላህ፣ ወላሁ አክበር የሚሉት የዚክር ቃላቶችና አንድ ሙስሊም መልካም (ሷሊህ) የሆነ ልጁ ሞቶበት አላህ ዘንድ ምንዳን በመሻት የሚያደርገው ትዕግስት።”
📚 ሶሂህ አልጃሚ፡ 2817
☑ በነዚህ አድራሻዎች ይከታተሉን፦
Telegeram፦ https://bit.ly/4ayf0xJ
Whatsup፦ https://bit.ly/486xnrS
Facebook፦ https://bit.ly/41zEZkk
Instagram፦ https://bit.ly/4arMbTx
X፦ https://bit.ly/41tIUPv
Youtube፦ https://bit.ly/3UTTSwh
Tik tok፦ https://bit.ly/442V9nM