Ethiopian Federal Police

Ethiopian Federal Police በጀግንነት መጠበቅ፤ በሰብዓዊነት ማገልገል ! Protect With Courage; Serve with Compassion!

We strive to build a safe, secure, and peaceful environment where all people in Ethiopia can live with confidence and dignity.

የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ስትራቴጂክ አመራሮች የ7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ሰላምና ደኅንነት ከcommand and control ማዕከል ሲመሩ
01/06/2026

የኢትዮጵያ ፌዴራል ፖሊስ ስትራቴጂክ አመራሮች የ7ኛውን ጠቅላላ ምርጫ ሰላምና ደኅንነት ከcommand and control ማዕከል ሲመሩ

31/05/2026

ፖሊስ ለህዝብ ደኅንነትና ለምርጫ ሰላማዊነት !

የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ  ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ስኬታማነት ያደረገው ዝግጅት በፎቶግራፍ
30/05/2026

የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ለ7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ስኬታማነት ያደረገው ዝግጅት በፎቶግራፍ

"7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በስኬት እንዲጠናቀቅ የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል እያደረገ ያለውን ተግባር አጠናክሮ ይቀጥላል" – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠...
30/05/2026

"7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በስኬት እንዲጠናቀቅ የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል እያደረገ ያለውን ተግባር አጠናክሮ ይቀጥላል" – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ
፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠፠
‎አዲስ አበባ፣ ግንቦት 22 ቀን 2018 ዓ.ም (ኢፌፖሚ)፦ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ፣ 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ በስኬት እንዲጠናቀቅ በሰው ኃይል፣ በትጥቅና በቴክኖሎጂ ያደረገውን ቅድመ ዝግጅት አስመልክቶ በዋና መስሪያ ቤቱ በተዘጋጀው ፕሮግራም ላይ ለጋራ ግብረ-ኃይሉ ማብራሪያ ሰጥቷል።

የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኢታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ እንደገለጹት፣ የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይሉ ለምርጫው ያደረገው ዝግጅት እጅግ ጠንካራ ነው። ምርጫውን ለማደናቀፍ የሚንቀሳቀሱ ኃይሎች የተለያዩ ሙከራዎችን እያደረጉ ቢሆንም፣ መከላከያ ሠራዊት ከሌሎች የፀጥታና ደኅንነት ኃይሎች እነዚህን የጥፋት ዕቅዶች ማክሸፉን አረጋግጠዋል።

ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ አክለውም፣ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከሪፎርሙ በኋላ በሰለጠነ የሰው ኃይል፣ በዘመናዊ ትጥቅና በቴክኖሎጂ መደራጀቱ የዜጎችን ደህንነት ለመጠበቅና በተለይም 7ኛው ጠቅላላ ምርጫ ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ ከፍተኛ ድርሻ እንዳለው ተናግረዋል።

የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ጠቅላይ አዛዥ ክቡር ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገብረሚካኤል በበኩላቸው፣ በሀገር አቀፍ ደረጃ የተቋቋመው የፀጥታና ደህንነት የጋራ ግብረ ኃይል ከብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ጋር መረጃዎችን በመለዋወጥ እና ከህዝቡ ጋር በመተባበር እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል። በዚህም በቅድመ-ምርጫ የመራጮች ምዝገባ ሂደት፣ የምርጫ አስፈጻሚዎች እና የምርጫ ቁሳቁስ ስርጭት ደህንነት በተሳካ ሁኔታ መጠናቀቁን አስታውቀዋል።

ክቡር ኮሚሽነር ጀነራሉ አያይዘውም፣ ቀሪውን የምርጫ ሂደት ሰላማዊነት ለማረጋገጥ አስፈላጊ የሆኑ ሎጀስቲክስ እና ትጥቆች መሟላታቸውን እንዲሁም ለተልዕኮው የሚመጥን በቂ ስልጠና እና ኦሪንቴሽን የወሰደ የሰው ኃይል በሁሉም የሀገራችን አካባቢዎች መሰማራቱን ገልጸዋል።

በቀጣይም ምርጫው ሰላማዊ ሆኖ እንዲጠናቀቅ በቴክኖሎጂ የታገዘ የፀጥታና ደህንነት የማስከበር ስራ ተጠናክሮ እንደሚቀጥል እና ከምርጫው በኋላ የሚከናወኑ ሂደቶችም በስኬት እንዲጠናቀቁ ግብረ-ኃይሉ ሙሉ ዝግጅት ማድረጉን ክቡር ኮሚሽነር ጀነራል አረጋግጠዋል።

SECURITY FORCES CONTRIBUTION TO FREE, FAIR AND INCLUSIVE ELECTIONS
29/05/2026

SECURITY FORCES CONTRIBUTION TO FREE, FAIR AND INCLUSIVE ELECTIONS

Kaalinta Ciidamada Ammaanka ee Qabsoomidda Doorashooyin Xor ah, Xalaal ah, isla markaana Loo Wada Dhan Yahay
29/05/2026

Kaalinta Ciidamada Ammaanka ee Qabsoomidda Doorashooyin Xor ah, Xalaal ah, isla markaana Loo Wada Dhan Yahay

ኣብ ውድብ ሕቡራት ሃገራት ቤት ፅሕፈት ላዕለዋይ ኮሚሽነር ሰብአዊ መሰላትምኽባር ሰብኣዊ መሰላት፣ ማዕርነት ደቂ ኣንስትዮን ሓቜፋይን መረፃ ኣብ ኢትዮጵያ!
29/05/2026

ኣብ ውድብ ሕቡራት ሃገራት ቤት ፅሕፈት ላዕለዋይ ኮሚሽነር ሰብአዊ መሰላት
ምኽባር ሰብኣዊ መሰላት፣ ማዕርነት ደቂ ኣንስትዮን ሓቜፋይን መረፃ ኣብ ኢትዮጵያ!

Siyaasak caylitte curriy, qadliino kee kuli marih gabat aglet takke dooroh oson aban cali
29/05/2026

Siyaasak caylitte curriy, qadliino kee kuli marih gabat aglet takke dooroh oson aban cali

GUMAACHA HUMNOOTA NAGAAFI TASGABBII FILANNOO BILISAA, HAQA-QABEESSAA FI HUNDA-KEESSUMMEESSAA TA'EEF
29/05/2026

GUMAACHA HUMNOOTA NAGAAFI TASGABBII FILANNOO BILISAA, HAQA-QABEESSAA FI HUNDA-KEESSUMMEESSAA TA'EEF

የፀጥታ ኃይሎች ለነፃ፣ ፍትሃዊና እና አካታች ምርጫ የሚያደርጉት አስተዋጽኦ
29/05/2026

የፀጥታ ኃይሎች ለነፃ፣ ፍትሃዊና እና አካታች ምርጫ የሚያደርጉት አስተዋጽኦ

Address

Addis Ababa

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ethiopian Federal Police posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Organization

Send a message to Ethiopian Federal Police:

Share