06/09/2026
«በትጋትና ጥረታችን፣የኢትዮጵያን ክብር ከፍ እናደርጋለን!»
በቦሌ ክፍለ ከተማ ወረዳ 13 አስተዳደር የጳጉሜን 1 «የእመርታ ቀን» አከባበር የቀጠለ ሲሆን በሌማት ትሩፋትና በከተማ ግብርና ልማት የተመዘገቡ አበረታች ውጤቶች መስክ ምልከታ እየተካሄደ ይገኛል።
ጳጉሜን 1/2018 ዓ.ም
ቦሌ ወረዳ 13 ኮምዩኒኬሽን ፅ/ቤት
#ጳጉሜ1 #የእመርታቀን #ኢትዮጵያታምርት #አዲስአበባታምርት #ቦሌክፍለከተማ #ወረዳ13