25/08/2026
Shaping an Inclusive Capital Market: "Women Who Move Markets" Symposium
Open Call for Women Leaders, CEOs, and Founders
*********************************************************************
The Ethiopian Capital Market Authority (ECMA), in collaboration with the Ministry of Women and Social Affairs (MoWSA) and FSD Ethiopia, is proud to host the "Women Who Move Markets" Symposium.
This premier 1.5-day event is designed to advance women's leadership and active participation across Ethiopia's evolving capital market ecosystem through high-level policy dialogue and practical capacity-building program.
Bringing together Policy makers, regulators, industry pioneers, and financial sector leaders, the event will combine high-level policy dialogue on structural inclusion with hands-on training on capital market architecture.
We are officially opening registration for women visionaries ready to shape the future of our capital market landscape! We warmly invite:
✅Women CEOs, Managing Directors, and Founders of Share Companies, PLCs, and commercial enterprises;
✅Women serving on Corporate Boards;
✅Women Business Owners, Founders, and Entrepreneurs leading established enterprises, growth-stage ventures, or innovative startups; and
✅C-Suite Executive Women and Senior Leaders driving strategy, governance, and operational growth across organizations.
Let’s build a robust, inclusive, and modern capital market together.
Symposium Dates: September 1–2, 2026.
Secure your spot today: Women Who Move Markets-Symposium –
Fill out form
https://lnkd.in/e4YKbAWV
Spaces are limited to ensure an impactful and interactive experience.
We look forward to welcoming you!
ለሴት መሪዎች፣ ለዋና ሥራ አስፈጻሚዎች (CEOs) እና ለድርጅት መሥራቾች የቀረበ የምዝገባ ጥሪ
የኢትዮጵያ የካፒታል ገበያ ባለሥልጣን ከሴቶች እና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር እና ከኤፍ.ኤስ.ዲ ኢትዮጵያ (FSD Ethiopia) ጋር በመተባበር ዉጤታማ ሴት የንግድ መሪዎች የሚሳተፉበት መድረክ እያዘጋጀ ነው ።
ይህ ለአንድ ቀን ከግማሽ የሚቆየው መድረክ በከፍተኛ የፖሊሲ ውይይት እና በተግባራዊ የአቅም ግንባታ ሥልጠናዎች አማካይነት፣ በኢትዮጵያ እየተገነባ ባለው የካፒታል ገበያ ሥነ-ምህዳር ውስጥ የሴቶችን መሪነት እና ንቁ ተሳትፎ ለማሳደግ የተዘጋጀ ነው።
የፖሊሲ አውጪዎችን፣ ተቆጣጣሪ አካላትን፣ የዘርፉን ተዋናዮች እና የፋይናንስ ዘርፍ መሪዎችን በአንድ ላይ የሚያገናኘው በዚህ መድረክ
✅ የአክሲዮን ማህበራት፣ የኃላፊነቱ የተወሰነ የግል ማህበራት (PLCs) እና የንግድ ድርጅቶች ሴት ዋና ሥራ አስፈጻሚዎች
(CEOs)፣ ሥራ አስኪያጆች እና መሥራቾች፤
✅ የኮርፖሬት ቦርድ አባል የሆኑ ሴቶች፤
✅ የተቋቋሙ ድርጅቶችን፣ በማደግ ላይ ያሉ አዳዲስ የንግድ ሥራዎችን ወይም ፈጠራ ያላቸው ስታርት-አፖችን (startups) የሚመሩ ሴት የንግድ ባለቤቶች፣ መሥራቾች እና ሥራ ፈጣሪዎች፤ እንዲሁም
✅ በተለያዩ ተቋማት ውስጥ ስትራቴጂን፣ አስተዳደርን እና የተቋማዊ እድገትን የሚመሩ የከፍተኛ አመራር (C-Suite) አባል የሆኑ ሴቶች እና አንጋፋ መሪዎች እንዲመዘገቡ ጥሪ እናቀርባለን ።
የምዝገባ ቀናት ከነሀሴ 19_21/2018 ዓ.ም
መድረኩ የሚካሄድበት ቀናት፦ ነሀሴ 26-27/2018 ዓ.ም
ያለን ቦታ ዉስን በመሆኑ ፈጥነዉ ይመዝገቡ
https://lnkd.in/e4YKbAWV