06/09/2026
ምክንያት በማድረግ የብሎክን የጽዳት ዘመቻ ተካሄደ።
=========================
ጳጉሜ 1/2018 ዓ.ም (ወረዳ 8 ኮሙኒኬሽን)
በአቃቂ ቃሊቲ ክ/ከተማ ወረዳ 8 አስተዳደር መኖርያ አካባቢን ንጹህና ጤናማ ለማድረግ አላማ ያደረገ የብሎክ የጽዳት ዘመቻ ደረቅ ቆሻሻ የሀብት ምንጭ እንጂ የጎርፍ አደጋ ስጋት ሊሆን አይገባም!" በሚል መሪ ቃል የፅዳት መርሀ ግብር ተካሄደ።
በዚህ የንቅናቄ ላይ የወረዳ 8 ዋና ስራ አስፈፃሚአቶ ሀዋዝ አስፋው፣የወረዳ 8 ብልፅግና ፓርቲ ቅ/ጽ/ቤት ኃላፊ ዳዊት፣ የብሎክ ነዋሪዎች፣የጽዳትና አስተዳደር ባለሙያዎች የጸጥታ አካላትና የጽዳት አምባሳደሮችበ እና ርካታ የወረዳው ነዋሪዎች በንቃት ተሳትፈዋል።