Addis Ababa CRRSA - Civil Registration and Residency Service Agency

Addis Ababa CRRSA - Civil Registration and Residency Service Agency C R R S A - Civil Registration and Residency Service Agency - የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ

01/06/2026
01/06/2026
የኤጀንሲው እግር ኳስ ቡድን ወደ ግማሽ ፍጻሜውን ተቀላቀለCRRSA: ግንቦት 18/2018 ዓ.ምአዲስ አበባየሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ የእግርኳስ ቡድን አስደናቂ ብቃት በ...
26/05/2026

የኤጀንሲው እግር ኳስ ቡድን ወደ ግማሽ ፍጻሜውን ተቀላቀለ

CRRSA: ግንቦት 18/2018 ዓ.ም
አዲስ አበባ

የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ የእግርኳስ ቡድን አስደናቂ ብቃት በማሳየት ወደ ግማሽ ፍጻሜ መቀላቀሉ አስታወቀ፡፡

በከተማ አስተዳደሩ በሚገኙ 28 የከተማ አስተዳደርና የፌደራል መንግሥት መስሪያ ቤቶች መካከል እየተካሄደ በሚገኘው "ስፖርት ለሁሉም" የታላቅ እግርኳስ ውድድር ላይ ተሳታፊ የሆነው የኤጀንሲያችን የእግር ኳስ ቡድን አስደናቂ ብቃትና ተከታታይ ድሎችን በማስመዝገብ ወደ ግማሽ ፍጻሜ መግባቱን አረጋግጧል።

በኤጀንሲው የስፖርት ባለሙያ የሆኑት አቶ መኳንንት አንዷለም ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎች ጤናማ የአካልና የአዕምሮ ብቃትን ከማጎናጸፍ ባለፈ በማህበራዊ ግንኙነት ላይ መተዋወቅን መቀራረብንና አብሮ መስራትን እንዲሁም እውነተኛ የቤተሰባዊነት ፍቅርን የሚያጠናክሩ ታላላቅ ድልድዮች ናቸው በማለት ገልጸዋል።

የመንግስት ሰራተኞች በስራ ቦታቸው ስፖርታዊ እንቅስቃሴዎችን እንዲያዘወትሩና ተቋማት ከተቋማት ጋር በቅንጅት እንዲሰሩ በሚደረገው ዘላቂ እንቅስቃሴ ላይ ተቋማችን የራሱን አሻራ እያሳረፈ የሚገኝ ሲሆን በስፖርት የተገነባ አዕምሮ እና አካል ያለው ሰራተኛ በሀገር ኢኮኖሚያዊና ማህበራዊ እድገት ላይ እንዲሁም ለተቋማዊ ውጤታማነት ትልቅ አስተዋጽኦ እንዳለው በመገንዘብ ኤጀንሲው የሰራተኞችን ጤና ለመጠበቅ በትኩረት እየሰራ ይገኛል፡፡


ለበለጠ መረጃ፣ ጥቆማ ወይም ማብራርያ በተገልጋይ የስልክ መስመራችን 7533 ደውለው ያግኙን

ዌብ ሳይት (website): https://www.aacrrsa.gov.et

ፌስቡክ (Facebook): https://www.facebook.com/profile.php?id=100064083391686

ቴሌግራም (Telegram): https://t.me/addisvaitalpress

ዩትዩብ (youtube)፡ https://www.youtube.com/

ቲክቶክ (TikTok): https://www.tiktok.com/

ኢንስታግራም (Instagram) https://www.instagram.com/aacrrsa_head_office/

ትዊተር (Twitter): https://x.com/CRRSA1935

ፖስታ ሳ.ቁ (Box No)፡ 20320

CRRSA፡ ግንቦት 16/2018 ዓ.ምአዲስ አበባ የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ በሰው ልጅ ህይወት ውስጥ የሚከሰቱ ወሳኝ ኩነቶችን በመመዝገብ፣ ለሀገራዊ ፖሊሲ ቀረጻ እና ...
24/05/2026

CRRSA፡ ግንቦት 16/2018 ዓ.ም
አዲስ አበባ

የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ በሰው ልጅ ህይወት ውስጥ የሚከሰቱ ወሳኝ ኩነቶችን በመመዝገብ፣ ለሀገራዊ ፖሊሲ ቀረጻ እና ለስትራቴጂ ዕቅድ ዝግጅት የሚሆኑ መረጃዎችን ያደራጃል።

ስለሆነም የሚከተሉትን ወሳኝ ኩነቶች በተቀመጠው የጊዜ ገደብ ውስጥ ማስመዝገብ እንዳለበት አውቆ በወቅቱ ማስመዝገብ አለበት፡፡
የጊዜ ገደቦች፦
ልደት (ህፃን ሲወለድ) በተወለደ በ 90 ቀናት ውስጥ
ሞት ፡ በተከሰተ በ 30 ቀናት ውስጥ ጋብቻ፣ ፍች ጉዲፈቻ እንደተፈፀመ በ 30 ቀናት ውስጥ “የሚከሰቱ ወሳኝ ኩነቶችን በወቅቱ ማስመዝገብ ዘመናዊነት ነው’’!

ቢሆንም በተሳሳተ መልኩ ያልተፃፈ ህግ እያነበቡ የተሳሳተ መረጃ እየተሰራጨ መሆኑን አረጋግጠናል ስለሆነም ተገልጋዮች ይህን ከተሳሳተ መረጃ ራሱን መጠበቅ አለበት በአሁኑ ወቅት ምንም ቅጣት የሌለ መሆኑን እናሳውቃለን::

አዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የሲቪል ምዝገባ እና የነዋሪነት አገልግሎት ኤጀንሲ

ስለ ምዝገባው ሂደት ዝርዝር መረጃ ከፈለጉ በነጻ የስልክ መስመር 7533 ላይ ይደውሉልን።

ዌብ ሳይት (website): https://www.aacrrsa.gov.et ወይም id.et

ፌስቡክ (Facebook): https://www.facebook.com/profile.php?id=100064083391686

ቴሌግራም (Telegram): https://t.me/addisvaitalpress

ዩትዩብ (youtube)፡ https://www.youtube.com/

ቲክቶክ (TikTok): https://www.tiktok.com/

ኢንስታግራም (Instagram) https://www.instagram.com/aacrrsa_head_office/

ትዊተር (Twitter): https://x.com/CRRSA1935

ፖስታ ሳ.ቁ (Box No)፡ 20320

Address

Tunisia Avenue, Gulelle Subcity Woreda 8
Addis Ababa

Opening Hours

Monday 09:00 - 17:00
Tuesday 09:00 - 17:00
Wednesday 09:00 - 17:00
Thursday 09:00 - 17:00
Friday 09:00 - 17:00
Saturday 09:00 - 12:30

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Addis Ababa CRRSA - Civil Registration and Residency Service Agency posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share