Ethio-love

Ethio-love we develope our country love live together travel together

02/02/2025
02/02/2025

በአዲስ አበባ ፖሊስ "ለጥያቄ ትፈለጊያለሽ?" በሚል ተወስዳ የታሰረችው ምሥራቅ ተረፈ ላይ ፖሊስ የ7 ቀናት የምርመራ ጊዜ መጠየቁ ተሰማ

| ፖሊስ፣ ምሥራቅን አዲስ አበባ፣ የፌዴራል መጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት አራዳ ምድብ ችሎት እንዳቀረባት፣ ፍርድ ቤቱም ፖሊስ ያቀረበውን ጥያቄ በመቀበል፣ "ምርመራውን አጠናቆ እንዲያቀርባት" በሚል ለጥር 30 ቀን 2017 ዓ.ም ቀጠሮ መስጠቱን ተከትሎ፣ ምሥራቅ አሁን በአዲስ አበባ ፖሊስ እስር ላይ እንደምትገኝ ወዳጆቿ ገልጸዋል።

14/10/2018
03/08/2018

MEDIA NEWS

01/08/2018

አብሮ መኖር ካቃታቹ እስቲ ሞክሩት በአምቦሀ ተበታትናቹ

01/08/2018

አብረን መኖር ካልሆነልን እስቲ እንሞክረው ደሞ ተለያይተን

31/07/2018

አብረን እንስራ አሉኝ እነማን ብሎ ከመጠየቅ ጅቦቹ ማለት ይመረጣል ከዛ ኪሴ ነካ ሳደርግ ባዶ ሆነ በቃ በባዶ ከመቅረት ብዬ በዚህ ሁኔታ ቀጠልኩ አንድ ብር ሺዎችን፣ሺ ብር ሚሊዮኖችን ባይለውም እስቲ ስለመጣ ሞክሬ ለማየት ያህል ከቀን ላብ ጅቦች ቀኝ በመሆን ከሚሊዮኑ ከፍተኛ ተካፋይ መሆን ሳይበሉ ከማደር፣ሳይበሉ በእጦት ምክንያት ከመሞት ሳይቻል አይቀርም አልኩኝ ግን በዋስትና ካልሆነ ሳይበሉ ይታነቁ እንጂ ነፃ ግልጋሎት በካድሬዎች ሰፈር ተብዬ ብቻ የሚሰራሰው ብዬ ቅደመ ሂሳብ ያስፈልጋል ክፈሉኝ ስል ቅድሚያ ስራ ይቀድማል ተባልኩ ከዛ ስምምነት ሰለቀረ በንግግር ሚስጥራ እንዳትወጣ በመስጋት ሳልሰራ ትንሽ ተከፋይ ሆንኩኝአንዳዴ ለካ ጅቦቹም ይደንግጣሉ፣ስራው ምን እንደነበረ ሳልናገር በመቅረቴ ቅር የተሰኛቹ ካላቹ አዝናለሁኝ ባይሆን ለማስታገሻ ቅራሬ ጠጡበት ባበቃም በቃኝ Goodbye

31/07/2018

ፍቅ ፍቅ አድራጊ እንጂ ሰባኪ አላጣም

31/07/2018

ፍቅር በልዩነትና በአንድነት ሲሆን ያንፀባርቃል

28/07/2018

አንድ ላይ ሆነን መከባበር ካልቻን ተበታትነን እንጋዝ።ጠባቡ መካሪ

27/07/2018

ሲበሉና ሲገሉ የቀን ጅብ ሲሞቱ ግን ኢትዮጵያ

Address

Addis Ababa
215454

Telephone

947644030

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Ethio-love posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share

Category