Addis Ababa City Plan & Development Bureau

Addis Ababa City Plan & Development Bureau የአዲስ አበባን ገፀምድራዊ፣ማህበረ ምጣኔሀብታዊ የልማት ዕቅድ ማዘጋጀት፤ በከተማው ምክር ቤት ማስፀደቅና አፈፃፀሙን መከታተል፣ መቆጣጠር፤የጥናትና ምርምር ስራዎችን መስራትና ማስረፅ
'City Plan for Prosperous Urbanization'

05/06/2026
05/06/2026
በቀድሞው የአዲስ አበባ ከንቲባ አምባሳደር አሊ አብዶ ህልፈተ ህይወት ጥልቅ ሃዘን ተሰምቶኛል።አምባሳደር አሊ አብዶ 27ኛ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ በመሆን እንዲሁም በሱዳን እና በናይጄሪያ...
05/06/2026

በቀድሞው የአዲስ አበባ ከንቲባ አምባሳደር አሊ አብዶ ህልፈተ ህይወት ጥልቅ ሃዘን ተሰምቶኛል።

አምባሳደር አሊ አብዶ 27ኛ የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ በመሆን እንዲሁም በሱዳን እና በናይጄሪያ የኢትዮጵያ አምባሳደር በመሆን ሀገራቸውን ያገለገሉ የሃገር ባለውለታ ናቸው።

ለቤተሰቦቻቸው፣ ለወዳጆቻቸው እና ለመላው ህዝብ መጽናናትን እመኛለሁ።
ፈጣሪ ነብሳቸውን በአጸደ ገነት ያኑር።
ከንቲባ አዳነች አቤቤ

Address

2Q8V+J75, Equatorial Guinea Street, አዲስ አበባ 1000 ኢኳቶሪያል ጊኒ መንገድ፣ ለም ሆቴል አካባቢ፣ Addis Ababa
Addis Ababa

Telephone

+251912316293

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Addis Ababa City Plan & Development Bureau posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Contact The Organization

Send a message to Addis Ababa City Plan & Development Bureau:

Share