05/06/2026
የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን ከካፍ ጋር በመተባበር የሚሰጠው የካፍ ኤ ላይሰንስ ስልጠና ሦስተኛ ሞጁል ስልጠና በትላንትናው ዕለት በአዲስ አባባ የካፍ የልህቀት ማዕከል ተጀምሯል።
ስልጠናው ለቀጣይ 10 ቀናት የሚሰጥ ሲሆን ስልጠናውን በበላይነት በካፍ ኤሊት ኡንስትራክተር አብርሃም መብራቱ እና ሌሎች ተጋባዥ ኢንስትራክተሮች አማካኝነት የሚሰጥ ይሆናል፡፡