30/08/2026
የወረዳው ዋና አስተዳዳሪ አቶ ከድር የሴ የ2018 ዓ/ም ዕቅድ ክንውን ሪፖርት ለምክር ቤቱ እያቀረቡ ነው
=====
ነሀሴ 24/2018በሀላባ ዞን የዌራ ወረዳ ምክር ቤት 4ኛ ዙር 7ኛ ዓመት የስራ ዘመን 10ኛ መደበኛ ጉባኤ በሀላባ ሴራ አደራሽ እየተካሄደ ይገኛል።
እየተካሄደ ባለው የወረዳው ምክር ቤት ጉባኤ ላይ የዌራ ወረዳ ዋና አስተዳዳሪ አቶ ከድር የሴ የወረዳው ምክር ቤቱን የ2018 ዓ/ም ዕቅድ ክንውን ሪፖርት ለምክር ቤቱ እያቀረቡ ነው።
በጉባኤው ላይም የሀላባ ዞን ምክር ቤት ምክትል አፈ ጉባኤ ክቡርት ወይዘሮ ረውዳ ዜይኔ፣ የወረዳው ብልጽግና ፓርቲ የመንግስት ዋና ተጠሪ አቶ ያድሶ ዱበለ፣ የወረዳው አመራሮች፣ ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች፣ የሀገር ሽማግሌዎች፣ የሀይማኖት አባላት የወረዳ ምክር ቤት አባለት ተገኝተዋል።
በሹኩር ሀ/ሀሰን
ለተጨማሪ መረጃዎች በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮች ይከታተላሉን 👇
ቴሌግራም፦ https://t.me/+eIbzwXJYyQNlYjVk
ፌስቡክ፦ https://www.facebook.com/profile.php?id=100083958027668
በቲክቶክበ፦ tiktok.com/
በቲውተር፦ https://x.com/Halabazonecomun?t=jrF0ELvPbOBJOuLT6X3G1A&s=09
ዋትስአፕ፦ https://whatsapp.com/channel/0029Vb3YNPxJZg4GKKQ3Om3v
ዩቲዩብ፦ https://youtube.com/?si=SJOXf764DKjW1CUe
ኢንስታግራም፦ https://www.instagram.com/halabazonecomunication?igsh=a3NwdTUwand6NWhn
ምርጫችሁ ስላደረጋችሁን እናመሰግናለን!!