01/06/2026
ኢትዮጵያ እየመረጠች ነዉ
በዳውሮ ዞን ሎማ ቦሳ የምርጫ ክልል ኢትዮጵያ እየመረጠች ነው
በገሣ ጫሬ ከተማና በሎማ ቦሳ ወረዳ ህዝቡ በማለዳው የመራጭነት ካርዱን በመያዝ የቀጣይ መንግስቱን እየመረጠ ይገኛል።
ከምርጫው አስቀድሞም ከሌሊቱ 10:00 ጀምሮ በምርጫ ጣቢያዎች የምርጫ ጣቢያ ኃላፊዎች ፣ ታዛቢዎች ፣ የተወዳዳሪ ፓርቲ ተወካዮች በተገኙበት የምርጫ ቁሳቁስ ቆጠራ የተደረገ ሲሆን መራጮች ድምጻቸውን የሚጥሉት ኮሮጆ ባዶ መሆኑ የመፈተሽና መልሶ የማሸግ ስራም ተከናውኗል።
የምርጫ ታዛቢዎቹ ፣ የተወዳዳሪ ዕጩ ተወካዮችና የምርጫ አስተባባሪዎች የመተማመኛ ቃለ ጉባኤ በመፈረምም ወደ መራጮች የድምጽ መስጠት ስራ ጀምሯል።
በተለያዩ የማህበራዊ ሚዲያ አማራጮች ይከታተሉን 👇
Follows us via👇
page https://www.facebook.com/profile.php?id=100064822177806
Telegram channel https://t.me/lomabosaworedgovtcomnctnaffairs/email [email protected]//
https://www.youtube.com/
http://twitter.com/
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስለሆኑ እናመሰግናለን!