Sidama National Regional State Road Development &Transport Bureau

Sidama National Regional State Road Development &Transport Bureau RD&TB

በመንገድ ልማትና ትራንስፖርት ቢሮ በምስራቃዊ ሲዳማ ዞን በቢሮ በኩል እየተሰሩ የሚገኙ የመንገድ ፕሮጀክቶች ስራዎችን በድጋፍ እና ክትትል ቡድን ምልከታ እየተደረገ ይገኛል:: በዩራፕ የጫቤ ሃ...
29/05/2026

በመንገድ ልማትና ትራንስፖርት ቢሮ በምስራቃዊ ሲዳማ ዞን በቢሮ በኩል እየተሰሩ የሚገኙ የመንገድ ፕሮጀክቶች ስራዎችን በድጋፍ እና ክትትል ቡድን ምልከታ እየተደረገ ይገኛል::

በዩራፕ የጫቤ ሃማራሮ የ8.7 ኪሜ የግንባታ መንገድ ፕሮጀክት የጠጠር መበተን ሥራ እና የኮምፓክሽን ሥራ 5 ኪሜ የተሰራ ሲሆን ቀሪ ስራዎች በአጭር ጊዜ ዉስጥ ተጠናቆ ለማህበረሰቡ አገልግሎት እንዲሰጥ ለማድረግ እየተሰራ እንደሆነ ለማየት ተችሏል:: የፕሮጀክቱ አካል የሆነው የstructure ስራዎች በ12 ቦታዎች ጎን ለጎን እየተሰራ ይገኛል::

በመንገዶች ባለስልጣን በኩል የጥገና ስራው እየተከናወነ የሚገኘው የባንሳ ዋሬ ቡራ መንገድ የጥገና በጥሩ ሁኔታ ሥራው እየተሰራ መሆኑ ታይቷል::

በሪካፕ ፕሮግራም የሚሰራ የጥገና ፕሮጀክት የ7 ኪሜ መንገድ የዳምፕንግና ሌሎች ሥራዎችን የማስጀመር ሥራ ተሰርቷል:: በሌላም በኩል በቦና ዙሪያ ወረዳ እየተሰራ ያለው የቂቄ ቂልጦ መንገድ ላይ የጋቢዮን ግንባታ እየተከናወነ መሆኑ የድጋፍ እና ክትትል ቡድን ተመልክተዋል::

እንዲሁም የቦና 01 ቡርሳ የጥገና መንገድ በመንገዶች ባለስልጣን በኩል እየተሰራ ያለዉን መመልከት ተችሏል::
በዞን ደረጃ የድልድይ ግንባታ የባሬ ድልድይ ;የአሳሮ የአሎ እንዲሁም የሀይጥሌ ድልድዮች በግንባታ ሂደት ላይ የሚገኙ ሲሆን የሎዶማ ድልድይ ጭሬ ወረዳ እና የጋንቤልቱ ድልድይ በጫቤ ወረዳ በቅርቡ ግንባታቸው የሚጀመሩ እንደሆነ ታይቷል::

የድጋፍ እና ክትትል ሥራው ተጠናክሮ ይቀጥላል ::

ግንቦት 21/09/2018 ዓ.ም
በንሳ ዳዬ

በመንገድ ልማትና ትራንስፖርት ቢሮ በኩል በሰሜናዊ ሲዳማ ዞን የሚደረገው የድጋፍ እና ክትትል ስራ ተጠናክሮ ቀጥሏል ::በዞኑ በመንገዶች ባለስልጣን በ ዩራፕ ዘርፍ እንዲሁም በሪካፕ ፕሮግራም ...
29/05/2026

በመንገድ ልማትና ትራንስፖርት ቢሮ በኩል በሰሜናዊ ሲዳማ ዞን የሚደረገው የድጋፍ እና ክትትል ስራ ተጠናክሮ ቀጥሏል ::

በዞኑ በመንገዶች ባለስልጣን በ ዩራፕ ዘርፍ እንዲሁም በሪካፕ ፕሮግራም እየተሰሩ የሚገኙ የመሰረተ ልማት ስራዎችን የሰሜናዊ ሲዳማ ዞን ደጋፍ ቡድን በፕሮጀክት ሳይቶች ላይ የድጋፍ እና ክትትል ስራ ተሰርቷል ::

በሴክተር በኩል በበጀት ዓመቱ ሙሉ እንዲጠናቀቁ ትኩረት ተሰጥቶ የተጀመሩ የመንገድ እና የድልድይ ግንባታ ስራዎች ታይቷል ::

የድጋፍ እና ክትትል ስራው ተጠናክሮ ይቀጥላል ::

የመንገድ ልማትና ትራንስፖርት ቢሮ ከሀዋሳ ከተማ ጋር በመቀናጀት  ድንገተኛ ቁጥጥር  በሀዋሳ ከተማ አስተዳደር  አዲሱ መናኸሪያና  በተመረጡ የቁጥጥር ቀጠናዎች የመንገድ ትራፊክ ቁጥጥር ስራ ...
28/05/2026

የመንገድ ልማትና ትራንስፖርት ቢሮ ከሀዋሳ ከተማ ጋር በመቀናጀት ድንገተኛ ቁጥጥር በሀዋሳ ከተማ አስተዳደር አዲሱ መናኸሪያና በተመረጡ የቁጥጥር ቀጠናዎች የመንገድ ትራፊክ ቁጥጥር ስራ ተሰርተዋል ::

በየደረጃው ካለው አካላት ጋር በመቀናጀት የመንገድ ደህንነት ትራፊክ ፍስት በዋናነት ከታሪፍ በላይ ማስከፈል፣ትርፍ ተሳፋሪ መጫንና የስምሪት መስመር በዕለቱ የታዩ ደንብ መተላለፎች መሆናቸዉን ተለይተዋል::

ቁጥጥር የተደረጉ የደንብ መተላላፎችን መሠረት ያደረገ የተቀናጀ የቁጥጥር ሥራ የተሠራ ሲሆን በዕለቱም 87 ተሽከርካሪዎች
የተዩ እንደሆነ ተገልፆዋል ::

ከታዩ ተሽከርካሪዎች መካከል 13 አሽከርካሪዎች ደንብ ተላልፈው በመገኘታቸው 12,900 (አሥራ ሁለት ሺህ ዘጠኝ መቶ ብር) ለመንግስት ገቢ የሆነ ሲሆን በዕለቱም በየደረጃው ካለው መዋቅር ጋር የተሠሩ ተግባራትን በመገምገም ግብረመልስ በመስጠት የህግ ማስከበር ሥራው ከፍተኛ ትኩረት ተሰጥቶ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት አቅጣጫ ተቀምጧል።

በቀጣይም የክልሉ የተቀናጀ የቁጥጥር ቡድን ሥራ ተጠናክሮ የሚቀጥል ይሆናል፡፡

ዘገባው የመንግስት ኮሙኒኬሽን ጉዳዮች ዳይሬክቶሬት ነው ::

ግንቦት, 20/2018 ዓ,ም
ሐዋሳ, ሲዳማ

ጥንቃቄ ከሌለው አደጋ አለው! ዛሬ በደቡባዊ ሲዳማ ዞን በአለታ ወንዶ ወረዳ ጥንቃቄ በሌለው ሁኔታ ከስፖንዳ በላይ የጫኑ አሽከርካሪዎች ላይ አስተማሪ  እርምጃ ተወስደዋል:: አንድ ተሽከርካር ...
28/05/2026

ጥንቃቄ ከሌለው አደጋ አለው!

ዛሬ በደቡባዊ ሲዳማ ዞን በአለታ ወንዶ ወረዳ ጥንቃቄ በሌለው ሁኔታ ከስፖንዳ በላይ የጫኑ አሽከርካሪዎች ላይ አስተማሪ እርምጃ ተወስደዋል::

አንድ ተሽከርካር ከመጠን በላይ ጭኖ ስንቀሳቀስ የነበረ በይርጋአለም አፖስቶ በተሽከርካሪው ላይ ከፍተኛ ብልሽት ገጥሞት ሌላ ጉዳት ሳያደርስ የቆመውን መመልከት ተችሏል::

አሽከርካሪዎች ከመጠን በላይ በመጫን መንገድ ከማበላሽት አልፎ በሰው ህወይት ላይ የሞት እና የአካል ጉዳት እያደረሱ በመሆኑ የዞን እና ወረዳ የትራፊክ አስተባባሪዎች እና የመንገድ ደህንነት ባለሙያዎች ቁጥጥር በማድረግ እርምጃ በመውሰድ በመንገድ ላይ የሚደርሰውን የትራፍከ አደጋ በመከላከል ረገድ ሚናቸውን ልወጡ ይገባል::

የደቡባዊ ሲዳማ ዞን ከአለታ ወንዶ ወረዳ ጋር በመቀናጀት እየተሰራ ያለው የመንገድ ትራፊክ ቁጥጥር ሥራ ተጠናክሮ ቀጥሏል::
ከመንገድ ትራፊክ አደጋ የፀዳ ቀን ይሁንልን!
============================
ግንቦት, 20/2018 ዓ.ም
አለታ ወንዶ

Techo barra wodiidi sidaami zoonera Alatti wondi woradira loosamanni no loossa giddonni 1.Bultuma _kebirooni cherche gee...
28/05/2026

Techo barra wodiidi sidaami zoonera Alatti wondi woradira loosamanni no loossa giddonni
1.Bultuma _kebirooni cherche geeshsha
2. Balleesto Buuleessa iillishshanno doogga danchu garinni loosantanni noota towaanyo assinoonni.

Jireenyu ledo Albira!

የመንገድ ልማት እና ትራንስፖርት ቢሮ ያለፉት የ5 ዓመታት የስትራቴጅክ እቅድ አፈጻጸምና የቀጣይ 5 ዓመታት የስትራቴጅክ እቅድ ዋና ዋና ግቦች ዙሪያ ምክክር መደረጉ ተገለጸ፡፡==========...
26/05/2026

የመንገድ ልማት እና ትራንስፖርት ቢሮ ያለፉት የ5 ዓመታት የስትራቴጅክ እቅድ አፈጻጸምና የቀጣይ 5 ዓመታት የስትራቴጅክ እቅድ ዋና ዋና ግቦች ዙሪያ ምክክር መደረጉ ተገለጸ፡፡
===========================
በመድረኩ የተገኙት የቢሮ ኃላፊ አቶ ጎሳዬ ጎዳና እንደገለጹት በሴክቴር ደረጃ ባለፉት የበጀት ዓመታቶች በተከናወኑ ተግባራት በርካታ ስኬቶች የተመዘገቡ ምሆን በመግለጽ በጉድለት የተገመገሙ ጉዳዮችን በቀጣይ የ5 ዓመታት የስትራቴጅክ እቅድ አካል በማድረግ በቀጣይ ትኩረት ተሰጥተው መሰራት እንዳሚገባ ተናግረዋል፡፡

ባለፉት አመስት ዓመታት በተሰሩ ስራዎች በመንገድ እና ድልድይ መሰረተ ልማቶች የክልሉን ማህበረሰብን ተጠቃሚ ማድረግ እንደተቻለና መንግስት በክልሉ ለድልድይ እና ለመንገድ መሰረተ ልማቶች ግንባታ እና ጥገና ስራዎች ከሁለት ቢሊዮን ብር በላይ በጀት በመመደብ በክልሉ ቅድሚያ በመስጠት በማከናወን የልማትና የመልካም አስተዳዳር ችግሮች እንዲፈቱ የተደረገ መሆኑን አብራርቷል::

በክልሉ በቀጣይ 5 ዓመታት 1,119.96 ኪሜ የመንገድ ግንባታ በማከናወን የክልሉን የመንገድ ተደራሸነትን 4,422.43 ኪሜ ከነበረበት ወደ 5,552.98 ኪሜ ለማድረስ እንደታቀደ ከቀረበው ዕቅድ መመልከት ተችሏል፡፡

በተቋም ደረጃ በሁሉም ዘርፎች ስትራቴጅክ ጉዳዮችን መነሻ በማድረግ በዋና ዋና ተግባራት ላይ ትኩረት ተደርጎ እንዲከናወኑ በማድረግ ፕሮጄክቶች የክልሉን ማህበረሰብ በመሰረተ ልማት ይበልጥ ተጠቃሚ እንድሆን እንደሚሰራ በቀረበው ዕቅድ የመነሻ ተገምግሟል፡፡

በትራንስፖርት ዘርፍ የሚሰሩ የሪፎርማ እና የመሰረተ ልማት ግንባታዎች፤የተሸከርካሪዎች ተርሚናሎች፤የትራፊክ ኮሚፕሌክስ ግንባታ ፤የአዳዲስ መናኃሪያዎች ግንባታ እንዲሁም የትራንስፖርት አገልግሎቶች በቴክኖሎጅ ታግዞ የተሳለጡና ቀልጣፋ እንዲሆኑ ለማድረግ የስትራቴጅክ እቅድ አካል ተደርጎ እንደሚሰራ ተመላክቷል፡፡

በመንገድ ድህነነት ዘርፍ በኩል በአምስት ዓመት ዉስጥ በየዓመቱ 5 % ለመቀነስ የተቃደ ሲሆን የመንገድ ትራፊክ አደጋ እንዲደርስ ምክንያት የሚሆኑ ጉዳዮች ተለይቶ ደህንነቱ የተጠበቀ የትራንስፖርት አገልግሎት በመስጠት ቀልጣፋ እንዲሆን ለማድረግ ትኩረት እንደሚሰጥ ተጠቅሷል፡፡

በቀረበው የአመስት ዓመት የዕቅድ አፈጻጸም እና የቅጣይ 5 ዓመት የስትራቴጅክ ዕቀድ በቢሮ በኩል በተቋቋመው የዕቅድ ዝግጅት ኮሚቴ የቀረበውን መነሻ ተደርጎ የቢሮ አመራር ገንብ አስተያየት በመስጠት ተጨማሪ ግብዓት የሚሆኑ ጉዳዮች በቀጣይ ተስተካክሎ መቅረብ የሚገባው በመሆኑ በተሰጠው ሀሳብ መነሻ ተስተካክሎ እንድቀርብ አቅጣጫ ተቀምጠዋል፡፡

በመጨረሻም በመድረኩ ማጠቃለያ የቢሮ ኃላፊ እንደገለጹት የተጀመረው ተቋምን የመገንባት ተግባር ከግቢ እንዲደርስ ተቋማዊ ግንባታን በማጠናከር የሰው ሐየሉን አቅም መገንባት ለሥራ ምቹ ሁኔታ መፍጠር እንዲሁም የዉስጥ አቅምን በሚገባ በመጠቀም ዉጤታማ ስራዎች እንዲሰሩ ለማድረግ በተጀመረው ሁኔታ ተጠናክሮ መቀጠል እንደሚገባ ጠቅሶ በቀጣይ ከአመራሩ የተሰጡ አስተያየቶች ተጨምሮ የተጠቃለለ ዕቅድ የተቋሙን ተልዕኮን እና ዋና ዋና ግቦችን መነሻ በማድረግ በማጠናቀቅ ወደ ስራ እንዲገባ ከወዲው ቅድመ ዘግጅት ማድረግ እንደሚገባ አቀጣጫ የቢሮ ኃላፊ አቶ ጎሳዬ ጎዳና አስቀምጦ የምክክር መድረኩ ተጠቃሏል፡፡
============================
ዘገባው፡- የመንግስት ኮሙኒኬሸን ዳይሬክቶሬት ነው
ግንቦት/18/2018 ዓ.ም
ሀዋሳ፣ሲዳማ

‎Soojjaati Sidaami Zooone Cabbe Gaambeeltu Woradi Cabbe-Hebeleeshe-Hamaraaro Hadhanno Doogo Kincho Diriirsate Loosi konn...
25/05/2026

‎Soojjaati Sidaami Zooone Cabbe Gaambeeltu Woradi Cabbe-Hebeleeshe-Hamaraaro Hadhanno Doogo Kincho Diriirsate Loosi konni Garinni Hanafamino.

Doogote Latishshinna Hodhishshu Biiro Yuuraappete Handaari widoonni ijaartanni noo doogo danchu garinni loosantanni nooha ikkanna doogo muli yanna giddo mucci yitano gede assineenna dagate owaante uyitano gede assinnannita buunxoonni.

‎Onkoleessa 17/9/2018M.D

Sidaama dijitaalete hodhishshi loossa noo deerra lewu aganita loosu jeefishshi  keeno aasssini .    ====================...
25/05/2026

Sidaama dijitaalete hodhishshi loossa noo deerra lewu aganita loosu jeefishshi keeno aasssini .
=============================
Onkoleessa 17/2018 M.D
Mo/Xa/Ha/Dayirekitoreete
Hawaasa
===============================
Sidaamu qoqqowi doogote latishshinna hodhishshu biiro sidaama dijitaale hodhishhshi loossa noo deerra owaante aa hanaffunkunni sasu agani loosu jeefishshi keeno haja la’anno bissa noowa keeno assini.

Bare massaginnohu kalaa Taamire Riqiwihu biirote 2ki sooreessinna hodhishshu handaari sooreessi coyiiranni kuni loosu maamari dagate aanno owaante lifixanna yanna agadhitinnota assate hattono hodhaano hasidhanno deerrinni owaante aate yawo e’e loossanno maamarra ikkansa bikkini yannatenni yanna woyyaabbanni dagginnota kayiise xaano ledde kaajja hasiissano haja nootano qaagiissino .

Sinahardinna istaari maamari loosu harisaano sasu aganita loosu jeefishsha shiqishshanni maamaarra uyiitanno owaante lifixano ikkituro kaameelu hoowe giddoonni xaadanno qarri noota xawise mite mite kaameella sistemete giddora e’ukkinni gobbaanni moorte hogophanna fulote fajjo adhite hadhaati heerasenna hattono shiimmada saantuwa dawaro qola hooga loosaasinete mereero noo qarrubba ikkase xawisino.

Barete beeqqaano kayiissanni sidaama dijitaale hodhishshi loossa albinni lowo woyyimma dagginnoha ikkanna mitu mitu kameelino seerunna wodhote gobbaanni ikkite nooti nootanna kuri kaameella sisitemete giddora e’ukkinni hogophitaari xa’mamanna seeru hundaani hosa hasiissannota duudhe egensiissino.

Xaphoomunni hana`nfoonni loossa aana hajajamannokki kameeli heeriro yanna uyiinikkini seerunni xa’misiisa hasiissannotanna hodhaanote owaante lifixa ikkanan daga caacceessitaata horonta ikka dinose yinanni garinninna sidaamu dijitaale hodhishshu owaante ledo amadantino hajubba wo`munni wo`ma owaante uyinnanni gede assa hasiissanota xawinsenna bare xaphi yitino .

Dancha Rosicho!Soojjaati Sidaami Zoone Arooreessu Woradi   Fayyimmate Xaawiinni kayse   Massitano Doogo Seeda Yannara Da...
25/05/2026

Dancha Rosicho!
Soojjaati Sidaami Zoone Arooreessu Woradi Fayyimmate Xaawiinni kayse Massitano Doogo Seeda Yannara Dagate Latishshunna Danchu Gashshooti Xa'mo ikkite keeshsh*tinnota hattonno Dagankera kawanna ka'a higge harate ijiitinokkita ikkasenni Mootimma Afiraamu Dureessichi ayirradu Kalaa (Asitaxeqi) Abebehu Ledo Halammatenni Loosantanno gede techo Barra 16/09/2018 M.D Arooreessu Woradi Gashshooti qaru gashshaanchi ayirradu Kalaa Massagantanno gaamonni Qadeelu Olliira dargaho leelte Doogote Looso faajjetenni hanafisisino.

የኢትዮጵያ ብሔራዊ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ (E-Mobility) ስትራቴጂና የትግበራ ማዕቀፍ በይፋ ተጀመረኢትዮጵያ ወደ ዘላቂና አረንጓዴ የትራንስፖርት ሥርዓት ለመሸጋገር ያላትን ቁርጠኝነት የ...
25/05/2026

የኢትዮጵያ ብሔራዊ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ (E-Mobility) ስትራቴጂና የትግበራ ማዕቀፍ በይፋ ተጀመረ

ኢትዮጵያ ወደ ዘላቂና አረንጓዴ የትራንስፖርት ሥርዓት ለመሸጋገር ያላትን ቁርጠኝነት የሚያሳይ ብሔራዊ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ (E-Mobility) ስትራቴጂና የትግበራ ማዕቀፍ በይፋ ተጀምሯል።

የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትሩ ክቡር ዶ/ር አለሙ ስሜ፣ መንግሥት ዘመናዊ፣ አረንጓዴና የኢኮኖሚ እድገትን የሚደግፍ የትራንስፖርት ሥርዓት ለመገንባት በትኩረት እየሰራ መሆኑን ገልጸዋል።

የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ልማት የካርቦን ልቀትን እና በነዳጅ ላይ ያለውን ጥገኝነት ለመቀነስ እንደሚያግዝ ጠቅሰዋል።

ሚኒስትሩ በተጨማሪም የኤሌክትሪፊኬሽን ሥራዎች በመላው የትራንስፖርት ሰንሰለት ውስጥ የተቀናጀ አሰራር እንዲኖራቸው አስፈላጊ መሆኑን ገልጸው፣ ይህም የተሽከርካሪ እና የአገልግሎት ዕቅድ፣ ሎጂስቲክስ፣ የቻርጅ መሠረተ ልማት፣ የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ፣ የደህንነትና የመመዘኛ ሥርዓቶች እንዲሁም የባለድርሻ አካላት ቅንጅትን እንደሚያካትት አስረድተዋል።

በመርሃ ግብሩ ላይ ንግግር ያደረጉት የኢንዱስትሪ ሚኒስትር ክቡር መላኩ አለበል በበኩላቸው፣ የኢትዮጵያ የኢንዱስትሪ ልማት ፖሊሲ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ሥርዓትን እንደሚደግፍ ገልጸዋል።

ስትራቴጂው የማምረቻ አካባቢ ፣ የቴክኖሎጂ ሽግግር፣ ኢንቨስትመንት እና የስራ ዕድል ፍጠራን እንደሚያበረታታ ተናግረዋል።

የተጀመረው ስትራቴጂ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን በስፋት ለማስፋፋትና የትራንስፖርት ዘርፉን ለማዘመን የተዘጋጀ ሲሆን፣ በውስጡም፦

📌የቻርጅ መሠረተ ልማት ማስፋፋት፣
የተቀናጀ የሎጂስቲክስና የትራንስፖርት ሥርዓት ማበረታታት፣

📌የኤሌክትሪክ የህዝብ ትራንስፖርት አገልግሎት ማስፋፋት፣

📌የደህንነትና የመመዘኛ ሥርዓቶችን ማጠናከር፣

📌የኃይል አቅርቦትና የታዳሽ ኃይል ቅንጅት፣

📌የአቅም ግንባታና የተቋማት ቅንጅት፣

📌በኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ማምረትና አሰባሰብ ላይ ኢንቨስትመንት ማበረታታት፣
ንጹህ፣ ቀልጣፋና ለአካባቢ ተስማሚ የከተማ እንቅስቃሴን ማጎልበት ያካትታል።

ስትራቴጂው የኢትዮጵያን አረንጓዴ ኢኮኖሚ እድገትና የአየር ንብረት ለውጥ የማይበገር ልማት ራዕይ ለማሳካት የሚያግዝ ሲሆን፣ ኢትዮጵያንም በአፍሪካ የኤሌክትሪክ መኪኖች ትግበራ ቀዳሚ ሀገር እንድትሆን ያግዛል።

በስትራቴጂው ማስጀመሪያ ፕሮግራም ላይ የተባበሩት መንግስታት የአፍሪካ ኢኮኖሚክ ኮሚሽን (UNECA) የቴክኖሎጂ፣ ፈጠራ፣ ትስስር እና መሠረተ ልማት ልማት ዲቪዥን ዳይሬክተር ዶ/ር ሮበርት ሊሲንጌ፣ ክቡራን የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዴኤታዎች አቶ በርኦ ሀሰን እና አቶ ደንጌ ቦሩ፣ እንዲሁም የዘርፉ ባለድርሻ አካላት፣ ተባባሪ ድርጅቶች፣ ዩኒቨርሲቲዎች እና ሌሎች ጥሪ የተደረገላቸው እንግዶች ተገኝተዋል።

Ethiopia Launches National E-Mobility Strategy

Ethiopia has officially launched its National E-Mobility Strategy and Implementation Framework, marking a major step toward sustainable and climate-resilient transportation.

Speaking at the launch event, Minister of Transport and Logistics HE.Dr. Alemu Sime said Ethiopia is committed to building a modern, green, and resilient transport system through electric mobility.

‎‎2kki Doycho 100 barri mixo Burru Woradi Doogote Latishshinna Hodhishshu Borro Mini Ragaanni Dagate beeqqonni Loonsanni...
20/05/2026


‎2kki Doycho 100 barri mixo Burru Woradi Doogote Latishshinna Hodhishshu Borro Mini Ragaanni Dagate beeqqonni Loonsanni Doogga kaajjite suffanni Afantanno

‎Daalacha,Burra,Soojjaato,Sidaama

Address

Hawassa
Awassa

Telephone

+251989059666

Website

Alerts

Be the first to know and let us send you an email when Sidama National Regional State Road Development &Transport Bureau posts news and promotions. Your email address will not be used for any other purpose, and you can unsubscribe at any time.

Share