21/08/2026
በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን በባህር ዳር ቅ/ጽ/ቤት ስር የሚገኘው ወረታ ደረቅ ወደብ ጉምሩክ መቅረጫ ጣቢያ የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ ፕሮግራም አካሄደ፡፡
ነሀሴ 15 ቀን 2018 ዓ.ም
በኢትዮጵያ ጉምሩክ ኮሚሽን በባህር ዳር ቅ/ጽ/ቤት ስር የሚገኘው የወረታ ደረቅ ወደብ ጉምሩክ መቅረጫ ጣቢያ አመራርና ፈፃሚዎች ደረቅ ወደቡ ባዘጋጀው ቦታ የአረንጓዴ አሻራ የችግኝ ተከላ መርሐ ግብር አካሂደዋል፡፡
"ስለምትከታተሉን ከልብ እናመሰግናለን!!
ከደንበኞች ትምህርትና ድጋፍ ቡድን
ባህር ዳር
ጉምሩክ ኮሚሽን ባህር ዳር ቅ/ጽ/ቤትን የተመለከቱ ወቅታዊ፣ ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/BahirDarCustomsBranch
በድረ ገጽ፦ www.ecc.gov.et
በቴሌግራም፦ https://t.me/BahirDarCustoms
በኢንታግራም፡https://www.instagram.com/invites/contact/?i=1feknwgnp27tr&utm_content=pbktsa4